ከ«ኅዳር ፳፪» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 3፦
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
 
[[1903|፲፱፻፫]] ዓ/ም - የ[[አዲስ አበባ]] ከተማ የመጀመሪያው የመድሐኒት መደብር (ፋርማሲ)፣ ዶክቶር ሜራብ በተባ፤ለበተባለ፣ የ[[ጆርጂያ]] ተወላጅ፤ የጊዮርጊስ ፋርማሲ ወይም የጆርጂያ ፋርማሲ (Pharmacie la Géorgie) በሚል ስም ተሠይሞ በዚህ ዕለት ተከፈተ።
[[1948|፲፱፻፵፰]] ዓ.ም. በ[[አላባማ]] ግዛት ውስጥ በ[[ሞንትገመሪ]] ከተማ፣ ልብስ ሰፊዋ [[ሮዛ ፓርክስ]] ወጥቶ እብስ ላይ መቀመጫዋን፣ (በወቅቱ ዘረኛ የከተማዋ ሕግ መሠረት)፣ ለነጭ ሰው አልለቅም በማለቷ የ”ሞንትገመሪ ወጥቶ እብስ አድማ” ተከሰተ።