ከ«ቲታኖማኪያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 3፦
ጦርነቱ የመጣበት ጠንቅ እንዲህ ይተረካል። ክሮኖስ አባቱን [[ኡራኑስ (አምላክ)|ኡራኑስ]] ሰለበውና ገድሎት ከንጉሥነት ገለበጠው። ኡራኑስ እየሞተ፣ ክሮኖስ በፈንታው በራሱ ልጆች እንዲገለበጥ የሚል ትንቢት ተናገረ። ከኡራኑስም ደም [[ጊጋንቴስ]] (ታላላቅ ወይም ረጃጅም ሰዎች) ተወለዱ።
[[መደብ:የግሪክ አፈታሪክ]]
|