ከ«ቲታኖማኪያ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 3፦
ጦርነቱ የመጣበት ጠንቅ እንዲህ ይተረካል። ክሮኖስ አባቱን [[ኡራኑስ (አምላክ)|ኡራኑስ]] ሰለበውና ገድሎት ከንጉሥነት ገለበጠው። ኡራኑስ እየሞተ፣ ክሮኖስ በፈንታው በራሱ ልጆች እንዲገለበጥ የሚል ትንቢት ተናገረ። ከኡራኑስም ደም [[ጊጋንቴስ]] (ታላላቅ ወይም ረጃጅም ሰዎች) ተወለዱ።
 
የቲታኖኢችየቲታኖች አለቃ ክሮኖስ አሁን ንጉሥ ሆኖ እኅቱን [[ሬያ]]ን ሚስት አደረጋት፤ ትንቢቱንም ለማምለጥ እያንዳንዱን ልጅ ስትወልዳቸው ክሮኖስ ቀጥታ በላቸው። ዚውስ ሲወለድ ግን እናቱ ሬያ ከክሮኖስ ሠወረችው አልተበላም። ሬያ ሕጻኑን ዚውስን ወደ [[ቀርጤስ]] በ[[አማልጤያ]] አሳዳጊነት ላከችው። በኋላ ዚውስ ተመልሶ አባቱ ወንድሞቹን እንዲያስታውክ ልዩ መድኃኒት ይሠጣል። ከዚያ በኋላ ዚውስና ወንድሞቹ በቲታኖች ላይ በአመጽ ተነሡ።
 
[[መደብ:የግሪክ አፈታሪክ]]