ከ«ባህር ዛፍ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ r2.7.2) (ሎሌ መጨመር: ku:Okalîptûs |
ጥ Robot: he:אקליפטוס is a featured article; cosmetic changes |
||
መስመር፡ 1፦
[[
'''ባህር ዛፍ''' በተፈጥሮው ከ[[አውስትራሊያ]] የሚገኝ አበባ ሚያብብ የዛፍ አይነት ነው።
በ[[አዲስ አበባ]] ከተማ [[ዳግማዊ ምኒልክ]] የባህር ዛፍ ፍሬ አስመጥተው ካስተከሉ በኋላ ይሄ አዲስ ዕጽ ዓየሩ ተስማምቶት ለከተማዋ የአረንጓዴ መቀነት ይመስል በጥቂት ዓመታት አሸበረቃት። በ፲፱፻፵ ዎቹ ይሄ መቀነት እስከ አርባ ካሬ ኪሎ ሜትር ስፋት በመያዙ ከተማዋን በሰፊው "Eucalyptopolis" (የባህር ዛፍ ከተማ) የተባለ ቅጽል ስምን አትርፎላት ነበር።<ref>History of Ethiopian Urbanization http://www.macalester.edu/courses/geog61/kshively/development.html/</ref>
በአሁኑ ወቅት ባህር ዛፍ አለም አቀፍ ተፈላጊነት አግኝቷል። ይህም የሆነበት ምክንያት
* ቶሎ በማደግ አስፈላጊ እንጨት ይሰጣል
* የዛፉ ዘይት ለጽዳት እና እንዲሁም በራሪ ትንኞችን ለማባረር እንዲሁም ለመግደል ይረዳል
* አልፎ አልፎ ለ[[ወባ ትንኝ]] ማደግ ምቹ የሆኑ አረንቋወችን ለማድረቅ ይረዳል።
ሆኖም ግን ባህር ዛፍ ከላይ ለተጠቀሱት አላማወች ቢያገለግልም ትልቁ ችግሩ ውሃ በጣም ይወዳል። ስለሆንም እርሱ በተተከለበት ሌሎች አትክልቶች የማደግ እድላቸው ዝቅተኛ ነው። [[ኢትዮጵያ]]ም ውስጥ በ[[አዲስ አበባ]]ና ሌሎች ከተሞች ምንጮችን እንዳደረቀ መረጃ አለ።
መስመር፡ 17፦
[[መደብ:አትክልት]]
{{Link FA|he}}
[[ar:كينا]]
|