ከ«መጋቢት ፬» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 5፦
*[[1914|፲፱፻፲፬]] ዓ/ም - [[ግብጽ]] እራሷን ለማስተዳደር [[ብሪታኒያ]] ስትፈቅድላት ቀዳማዊ ፉዋድ የአገሪቱ ንጉሥ ሆኑ።
*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ/ም - መሬት አልባነትን ለማስወገድ የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ተማሪዎች በፓርላማው ፊት ለፊት ተሰልፈው «መሬት ለአራሹ የምትሹ፤ ተዋጉለት አትሽሹ» የሚለውን መዝሙራቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ አሰሙ።
*[[1961|፲፱፻፷፩]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የተመደቡ (ሦስት የ[[ሩሲያ]] ጋዜጠኞችና ሦስት የ[[ቼኮዝሎቫኪያ]] ዲፕሎማቶች)፤ ለተማሪዎች እንቅስቃሴ የገንዘብ እርዳታ አድርገዋል በሚል ወንጀል ከአገር እንዲባረሩ ተደረገ። ▼
▲*[[1961|፲፱፻፷፩]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የተመደቡ (ሦስት የ[[ሩሲያ]] ጋዜጠኞችና ሦስት የ[[ቼኮዝሎቫኪያ]] ዲፕሎማቶች)፤ ለተማሪዎች እንቅስቃሴ የገንዘብ እርዳታ አድርገዋል በሚል ወንጀል ከአገር እንዲባረሩ ተደረገ።
=ልደት=
|