ከ«አምባሰል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
Luckas-bot (ውይይት | አስተዋጽኦ) ጥ r2.7.1) (ሎሌ መጨመር: fr:Amba Sel (woreda) |
No edit summary |
||
መስመር፡ 17፦
| caption = ውጫሌ ተራራ
}}
'''አምባሰል''' በ[[ደቡብ ወሎ]] ዞን የሚገኝ [[ወረዳ]] ሲሆን ስሙ በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኝ [[አምባ]] ስም ይመነጫል። አምባሰል ወረዳ፣ በደቡብ ምዕራብ የ[[ባሽሎ]] ወንዝ ከ[[ጠንታ]] ወረዳ ሲለየው፣ በደቡብ የ[[ባሽሎ]] ገባሪ የሆነው [[ወላኖ]] ወንዝ ከ[[ኩታበር]]፣ እንዲሁ የ [[ሚሌ ወንዝ]] ደግሞ በስተ ደቡብ ምስራቅ ከ[[ተሁለደረ]] ወረዳ ይለየዋል። 44% የሚሆነው የወረዳው ክፍል [[ተራራማ]]፣ 36% ወጣ ገባ፣ 12% ገደላማ ሲሆን 7.5% ብቻ ለጥ ያለ ሜዳ ነው። ስለሆነም በዚህ ወረዳ አራት አይነት የአየር ንብረቶች ይገኛሉ፦ [[ውርጭ]]፣ [[ደጋ]]፣ [[ወይና ደጋ]] እና [[ቆላ]]፣ እያንዳንዳቸው .47%፣ 29.53%፣ 49.64%፣ 20.36% ይይዛሉ። የዚህ ወረዳ ታላቁ ከተማ [[ውጫሌ]] ሲሆን በአካባቢው በሚገኝ [[የተፈጥሮ ከሰል]] ክምችት ይታወቃል። የኢጣሊያ ወራሪ ሃይል ይህን የከሰል ክምችት አገር እስከለቀቀበት ዘመን ድረስ ይጠቀም ነበር<ref>[http://130.238.24.99/library/resources/dossiers/local_history_of_ethiopia/vw/ORTWI.pdf "Local History in Ethiopia"] The Nordic Africa Institute website (accessed 15 February 2008)</ref>።
Line 66 ⟶ 65:
}}
!colspan=10| አምባሰል▼
|}▼
== ማጣቀሻ ==
<references/>
{{አቀማመጥ
|align=right
|px=157
|ሰሜን ምዕራብ = ዳውንትና ደላንታ
|ሰሜን = ጉባ ላፍቶ
|ሰሜን ምስራቅ = ሐብሩ
|ምስራቅ= ወረባቦ
|ደቡብ ምስራቅ= ተሁለደሬ
|ደቡብ= ኩታበር
|ደቡብ ምዕራብ= ጠንታ
|ምዕራብ= ዳውንትና ደላንታ
[[መደብ:አምባሰል]]
|