ከ«ደርግ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ r2.7.3) (ሎሌ መጨመር: ca:Derg |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[image: Derg emblem.png|170px|thumb|right|የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ]]
'''ደርግ''' ፡ የተመሰረተው በጥቂት ዝቅተኛ ወታደራዊ መኮንኖች ሲሆን ደርግ የ[[ቀኅሥ|አጼ ኃይለ ስላሴ]] [[መንግስት]]ን ገርሦ በምትኩ ወታደራዊ ጁንታ በመመስረት ስሙን በመቀያየር አገዛዙ ለ17 ዓመታት [[ኢትዮጵያ]]ን አስተዳድሮአል። የተመሠረተበትም ቀን ሰኔ 20 1966 ነው▼
'''ደርግ''' ከሰኔ 21፣ 1966 እስከ 1979 ዓ.ም. በ[[ኢትዮጵያ]] ሰፍኖ የነበር የ[[ወታደራዊ አገዛዝ]] ስርዓት አይነት ነበር። '''ደርግ''' የሚለው ቃል ከ[[ግዕዝ]] የተወሰደ ሲሆን ትርጓሜውም [[ቡድን]] ወይንም [[ኮሚቴ]] ማለት ነው። ይህን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ ለስርዓቱ መገለጫነት የተጠቀመው ግለሰብ [[ሻለቃ ናደው ዘካሪያስ]] ሲባል ይሄውም ሰኔ 21፣ 1966 ዓ.ም. ነበር<ref>ኮ/ል መንግስቱ ኃይለማርያም፣ ''ትግላችን፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዮታዊ የትግል ታሪክ''፣ ፀሐይ አሳታሚና አከፋፋይ ድርጅት፣ ታህሳስ 2004 ዓ.ም. (ገጽ 152) </ref>። በዚህ ወቅት፣ በ[[አዲስ አበባ]] ከተማ በሚገኘው የ[[አራተኛ እግረኛ ክፍለ ጦር መምሪያ]]፣ ከተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተውጣጡ መለዮ ለባሾች በ[[የካቲት]] ወር ስለፈነዳው አብዮት ውይይት የሚያካሂዱበት ጊዜ የነበር ሲሆን፤ ሻለቃ ናደው የዚህ ኮሚቴ ማስታወቂያ ጉዳይ ሠራተኛ ነበር። ደርግ በዚህ ሁኔታ በዝቅተኛ መኮንኖች (ከኮሎኔል ማዕረግ በታች) ከተመሰረተ በኋላ በዚያው ቀን [[ሻለቃ መንግስቱ ኃይለማርያም]] የደርግ ሊቀመንበር በመሆን ተመርጦ እስከ ስርዓቱ ማብቂያ (1979) ድረስ በዚያ ስልጣን አገልግሏል።
== የአብዮቱ ዋዜማ==
== ድህረ አብዮት ==
=== አመሠራረት እና ዕድገት ===
== የመንግስቱ አመራር ==
== የርስ በርስ ጦርነት ==
== የ1977 ረሃብ ==
=== ዕርዳታና ውዝግቡ ===
== የደርግ ማብቂያ ==
▲
ደግሞ ይዩ፦
Line 6 ⟶ 20:
* [[1991 እ.ኤ.አ.]]
* [[መንግስቱ ኃይለ ማርያም]]
==ማጣቀሻ ==
<references/>
{{መዋቅር}}
|