ከ«ታኅሣሥ ፲፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 3፦
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች=
*[[1896|፲፰፻፺፮]] ዓ/ም - [[ዳግማዊ ምኒልክ|ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ]] ሊጎበኛቸው ከመጣው የ[[አሜሪካ|አሜሪካ ኅብረት]] መንግሥት ወኪል 'ሮበርት ፒ ስኪነር' (Robert P. Skinner) ጋር የንግድ ውል ተፈራረሙ። ይኼም ድርጊት በ[[ኢትዮጵያ]] እና በአሜሪካ ኅብረት የመጀመሪያው የ'ዲፕሎማሲ' መክፈቻ ግንኙነት ነው።
 
* [[1980|፲፱፻፹]] ዓ/ም - [[ኢትዮጵያ]] ባዘጋጀችው የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ (ሴካፋ) [[ዚምባብዌ]]ን በፍጹም ቅጣት ምት በማሸነፍ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ከፍ ያደረገችበት ነበር፡፡ ዋንጫውን ለብሔራዊ ቡድኑ አምበል ገብረ መድኅን ኃይሌ የሰጡት የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢሕዲሪ) ፕሬዚዳንት፣ [[መንግሥቱ ኃይለ ማርያም]] ሲሆኑ፣ የተሰማቸውን ደስታ የገለጹት ፻ ሺሕ ተመልካች የሚይዝ ስታዲየም ለመሥራት ቃል በመግባት ነበር፡፡