ከ«ጋሜር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 13፦
በ[[1490]] ዓ.ም. [[አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ]] የተባለ ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና መውዋዕል ዘንድ፣ የ[[ባቢሎን]] ታሪክ ጸሓፊ [[ቤሮሶስ]] (290 ዓክልበ.) ስለ ኖኅ ልጆች ብዙ መዝገቦች አቅርቦ ነበር። በዚህ በኩል፣ በ[[ናምሩድ]] 10ኛው ዓመት የያፌት ልጅ «ኮሜሩስ ጋሉስ» (ጋሜር) የሰፈረበት አሁን [[ጣልያን]] የተባለው ሀገር ሆነ። ከ30 ዓመት በኋላ ግን ሌሎች ከዚህ ኮሜሩስ ዘር በ[[ባክትሪያ]] እስከ [[ጋንጅስ]] ወንዝ ድረስ ሠፈሩ። ከዚህም እንደገና 20 አመት በኋላ፣ ኮሜሩስ የ[[ሠረገላ]]ና የ[[ጋሪ]] ዕውቅት ከእስኩቴስ ተመልሶ ወደ ጣልያን አስገባ። ከዚያም 8 ዓመት በኋላ ልጁ [[ኦኩስ ወዩስ]] እንደ ተከተለው ይባላል። በተጨማሪ የ[[ሳርማትያ]]ና የ[[ጀርመን]] መስራች [[ቱዊስኮን]] ሲሆን፣ በአንዳንድ ጸሄፊ ዘንድ የሱ መታወቂያና የጋሜር ልጅ አስከናዝ አንድላይ ነው። ዘሬ ግን አብዛኛው መምህሮች የአኒዩስን ጽሑፍ እንደ ሐሣዊ መረጃ ይቆጥሩታል።
በደቡብ [[ቻይና]]ና ጎረቤቱ የሚኖረው [[ምያው ብሔር]] ልማዳዊ ታሪክ ዘንድ፣
የጋሜር ልጆች የወለዷቸው ወገኖች መታወቂያ በተለያዩ ምንጮች ዘንድ እንዲህ ነው፦
|