ከ«ሚያዝያ ፳፪» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ሚያዝያ 22» ወደ «ሚያዝያ ፳፪» አዛወረ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
''ሚያዝያ ፳፪'''፣ በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፪፻፴፪ኛው ዕለት ሲሆን፤ የ[[ፀደይ]] (በልግ)ወቅት ፳፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በ[[ዘመነ ሉቃስ]] ፻፴፬ ዕለታት ሲቀሩ በ[[ዘመነ ዮሐንስ]]፣ [[ዘመነ ማቴዎስ]] እና [[ዘመነ ማርቆስ]] ደግሞ ፻፴፫ ቀናት ይቀራሉ።
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] አብዮታዊ እንቅስቃሴ የ፪ተኛ ክፍለ ጦር ሰራዊት የ[[አስመራ]] ከተማን በቁጥጥሩ ስር አዋለ። የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት የፖስታ እና ቴሌኮሙኒኬሽን ሚኒስትሩ ሌተና ጄኔራል አሰፋ አየነ በአብዮታዊ ወታደሮች በዚህ ዕለት እስር ላይ ሲውሉ፤ የመከላከያ ሚኒስቴር ደግሞ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበርን ሕገ-ወጥ አድማ ማካሄዱን ካላቆመ እንደሚዘጋ ማስጠንቀቂያ ሰጠ።
=ልደት=
[[Category:ዕለታት]]▼
=ዕለተ ሞት=
*[[1937|፲፱፻፴፯]] ዓ/ም - የናዚ ጀርመን መሪ የነበረው [[አዶልፍ ሂትለር]] በዚህ ዕለት የራሱን ነፍስ አጠፋ።
=ዋቢ ምንጮች=
*{{en}} FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
{{ወራት}}
|