ከ«እየሩሳሌም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Emblem of Jerusalem.svg||thumb|right|250px]]
'''ኢየሩሳሌም''' ([[ዕብራይስጥ]]፡- ירושלים ፤ [[አረበኛ]]፦ القـُدْس) የ[[እስራኤል]] [[ዋና ከተማ]] ናት። በእስራእል ትልቁ ከተማ ስትሆን የምትገኝው በስተ[[ምሰራቅ]] በኩል ነው። በ3 ሃይማኖቶች (ለ[[አይሁድና]]፤ ለ[[ክርስትና]] እና ለ[[እስልምና]]) በጣም የተቀደሰች ናት። የድሮ ታሪኮች ስለሞሏት፣ ብዙ ሰዎች ቱሪስት ሆነው መጥትው ያዩዋታል።
[[ስዕል:JerusalemCoveredInSnow.jpg|thumb|180px2500px|ኢየሩሳሌም በጥር 1996]]
 
እስራኤል በ[[1949 እ.ኤ.አ.]] ዋና ከተማነቱን ከ[[ቴል አቪቭ]] ወደ ምዕራብ ኢየሩሳሌም አዛወረች። በ[[1967 እ.ኤ.አ.]] በተዋጀ ጦርነት ምሥራቅ ኢየሩሳሌምን ደግሞ ያዘች። በ[[1980 እ.ኤ.አ.]] እስራኤል ሙሉ ከተማውን ዋና ከተማዋ ሆኖ ሾመችው። ነገር ግን አብዛኛው አገራት ይህን አድራጎት ሳይቀበሉ ኤምባሲዎቻቸው እስካሁን በቴል አቪቭ ናቸው የሚገኙ። [[ፍልስጤም]] ደግሞ ዋና ከተማውን አድርጎታልና ዛሬም በጣም ተቃራኒ ጉዳይ ሆኗል።