ከ«ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 19፦
}}'''ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ''' ('''ቀ.ኃ.ሥ.''') ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
ተፈሪ መኰንን [[ሐምሌ
በ[[1899|፲፰፻፺፱]] የ[[ሲዳሞ]] አውራጃ አገረ ገዥ ሆኑ። በ[[1903|፲፱፻፫]] ዓ.ም. የ[[ሐረርጌ]] አገረ ገዥ ሆኑ። የሐረርጌ አገረ ገዥ ሲሆኑ፣ በጣም ብዙ ሺህ ተከታዮች ነበሩዋቸውና [[ልጅ እያሱ]]ን ከእንደራሴነት በኅይል እንዳያስወጡ፤ እያሱም ተፈሪን ከሐረር አገረ ገዥነት እንዳይሽሯቸው የሚል ስምምነት ተዋዋሉ። ዳሩ ግን እያሱ ሃይማኖታቸውን ከ[[ክርስትና]] ወደ [[እስልምና]] እንደቀየሩ የሚል ማስረጃ ቀረበና ብዙ መኳንንትና ቀሳውስት ስለዚህ ኢያሱን አልወደዱዋቸውም ነበር፣ ከዚህም በላይ እያሱ ተፈሪን ከሐረር ከአገረ ገዥነታቸው ለመሻር በሞከሩበት ወቅት ስምምነታቸው እንግዲህ ተሠርዞ ተፈሪ ደግሞ ለወገናቸው ከስምምነቱ ተለቅቀው በዚያን ጊዜ እሳቸው እያሱን ከእንደራሴነት አስወጡ። እንግዲህ በ[[1909|፲፱፻፱]] ዓ.ም. መኳንንቱ [[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ዘውዲቱ]]ን ንግሥተ ነገሥት ሆነው አድርገዋቸው ተፈሪ ደግሞ እንደራሴ ሆኑ። ከዚህ ወቅት ጀምሮ ተፈሪ በኢትዮጵያ ውስጥ ባለሙሉ ሥልጣን ነበሩ። በ[[መስከረም
[[ስዕል:King.jpg|180px|thumb|ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ፤ ንጉሠ ነገሥት ፲፱፻፳፫ - ፲፱፻፷፮]]
በንግሥ በዓሉ ዋዜማ፤ [[ጥቅምት
ለንግሥ ስርዐቱ ጥሪ የተደረገላቸው የውጭ አገር ልኡካን ከየአገራቸው ጋዜጠኞች ጋር ከ[[ጥቅምት
ዓጼ
በ[[1928|፲፱፻፳፰]] ዓ.ም. የ[[ሙሶሊኒ]] [[ፋሺስት]] ሠራዊት ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ጃንሆይ በቆራጥነት ከታገሉ በኋላ የጠላቱ ጦር ኅይል ግን በመጨረሻ ወደ እንግሊዝ አገር ለጊዜው አሰደዳቸው። ወደ [[ጄኔቭ]] [[ስዊስ]] ወደ [[ዓለም መንግሥታት ማኅበር]] ሄደው ስለ ጣልያኖች
[[ስዕል:ተፈሪ1892.jpg|200px|left|thumb| ልጅ ተፈሪ መኮንን
በ[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ.ም.
== የህይወት ታሪክ==
የዓፄ ኃይለ ሥላሴ የትውልድ ስም '''ልጅ ተፈሪ መኮንን''' ነው። ስመ መንግሥታቸው '''ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ''' ነበር። '''ሞዓ አንበሣ ዘእምነገደ ይሁዳ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ''' የሚለው የ[[ሰሎሞናዊ ሥረወ-መንግሥት]] ነገሥታት መጠሪያም በንጉሠ ነገሥቱ አርማ እና ሌሎች ይፋዊ ጽሑፎች ላይ ከመደበኛው ማዕረግ ጋር ይጠቀስ ነበር። '''ጃንሆይ'''፣ '''ታላቁ መሪ''' እና '''አባ ጠቅል''' በመባልም ይታወቁ ነበር።
== ጥቅስ ==
|