ከ«ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 19፦
}}'''ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ''' ('''ቀ.ኃ.ሥ.''') ከጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፳፫ እስከ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት ነበሩ።
 
ተፈሪ መኰንን [[ሐምሌ 16፲፮]] ቀን [[1884|፲፰፻፹፬]] ዓ.ም. ከአባታቸው ከልዑል [[ራስ መኰንን]] እና ከእናታቸው ከ[[ወይዘሮ የሺ እመቤት]] [[ኤጀርሳ ጎሮ]] በተባለ የገጠር ቀበሌ [[ሐረርጌ]] ውስጥ ተወለዱ።
 
በ[[1899|፲፰፻፺፱]] የ[[ሲዳሞ]] አውራጃ አገረ ገዥ ሆኑ። በ[[1903|፲፱፻፫]] ዓ.ም. የ[[ሐረርጌ]] አገረ ገዥ ሆኑ። የሐረርጌ አገረ ገዥ ሲሆኑ፣ በጣም ብዙ ሺህ ተከታዮች ነበሩዋቸውና [[ልጅ እያሱ]]ን ከእንደራሴነት በኅይል እንዳያስወጡ፤ እያሱም ተፈሪን ከሐረር አገረ ገዥነት እንዳይሽሯቸው የሚል ስምምነት ተዋዋሉ። ዳሩ ግን እያሱ ሃይማኖታቸውን ከ[[ክርስትና]] ወደ [[እስልምና]] እንደቀየሩ የሚል ማስረጃ ቀረበና ብዙ መኳንንትና ቀሳውስት ስለዚህ ኢያሱን አልወደዱዋቸውም ነበር፣ ከዚህም በላይ እያሱ ተፈሪን ከሐረር ከአገረ ገዥነታቸው ለመሻር በሞከሩበት ወቅት ስምምነታቸው እንግዲህ ተሠርዞ ተፈሪ ደግሞ ለወገናቸው ከስምምነቱ ተለቅቀው በዚያን ጊዜ እሳቸው እያሱን ከእንደራሴነት አስወጡ። እንግዲህ በ[[1909|፲፱፻፱]] ዓ.ም. መኳንንቱ [[ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ|ዘውዲቱ]]ን ንግሥተ ነገሥት ሆነው አድርገዋቸው ተፈሪ ደግሞ እንደራሴ ሆኑ። ከዚህ ወቅት ጀምሮ ተፈሪ በኢትዮጵያ ውስጥ ባለሙሉ ሥልጣን ነበሩ። በ[[መስከረም 27፳፯]] ቀን [[1921|፲፱፻፳፩]] ዓ.ም. የንጉሥነት ማዕረግ ተጨመረላችው። በ[[1922|፲፱፻፳፪]] ዓ.ም ንግሥት ዘውዲቱ አርፈው ንጉሠ ነገሥት ሆኑና [[ጥቅምት 23፳፫]] ቀን[[1923|፲፱፻፳፫]] ዓ.ም.፣ ብዙ የውጭ ልኡካንልዑካን በተገኙበት ታላቅ ሥነ ሥርዓት ቅብዓ ቅዱስ ተቀብተው እሳቸውና ሚስታቸው [[እቴጌ መነን]] ዘውድ ጫኑ።
 
[[ስዕል:King.jpg|180px|thumb|ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ፤ ንጉሠ ነገሥት ፲፱፻፳፫ - ፲፱፻፷፮]]
 
በንግሥ በዓሉ ዋዜማ፤ [[ጥቅምት 22፳፪]] ቀን የትልቁ ንጉሠ ነገሥት የ[[ዳግማዊ ምኒልክ|ዳግማዊ ዓጼ ሚልክ]] ሐውልት በ[[መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ]] ቤተ ክርስቲያን አጠገብ፤ ለዘውድ በዓል የመጡት እንግዶች በተገኙበት ሥርዐት፣ የሐውልቱን መጋረጃ የመግለጥ ክብር ለ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]] ንጉሥ ወኪል ለ(ዱክ ኦፍ ግሎስተር) ተሰጥቶ ሐውልቱ ተመረቀ።
 
ለንግሥ ስርዐቱ ጥሪ የተደረገላቸው የውጭ አገር ልኡካን ከየአገራቸው ጋዜጠኞች ጋር ከ[[ጥቅምት 8]] ቀን ጀምሮ በየተራ ወደ [[አዲስ አበባ]] ገብተው ስለነበር ስርዐቱሥርዓቱ በዓለም ዜና ማሳረጫማሰራጫ በየአገሩ ታይቶ ነበር። በተለይም በ[[እንግሊዝ|ብሪታንያ]] ቅኝ ግዛት በ[[ጃማይካ]] አንዳንድ ድሀ ጥቁር ሕዝቦች ስለ ማዕረጋቸው ተረድተው የተመለሰ [[መሢህ]] ነው ብለው ይሰብኩ ጀመር። እንደዚህ የሚሉት ሰዎች እስከ ዛሬ ድረስ ስለ ፊተኛው ስማቸው «ራስ ተፈሪ» ትዝታ ራሳቸውን «ራስታፋራይ» ([[ራሰተፈሪያውያን]]) ብለዋል።
 
ዓጼ ኅይለኃይለ ሥላሴ ዘውድ እንደጫኑ የአገሪቱን የመጀመሪያ [[ሕገ መንግሥት]] እንዲዘጋጅ አዝዘው በዘውዱ አንደኛ ዓመት በዓል [[ጥቅምት 23፳፫]] ቀን [[1924|፲፱፻፳፬]] ዓ.ም. በአዲሱ ምክር ቤት (ፓርላማ) ለሕዝብ ቀረበ። ከዚህም በላይ ብዙ የቴክኖዎሎጂ ስራዎችና መሻሻያዎች ወደ ኢትዮጵያ ከውጭ አገር አስገቡ።
 
በ[[1928|፲፱፻፳፰]] ዓ.ም. የ[[ሙሶሊኒ]] [[ፋሺስት]] ሠራዊት ኢትዮጵያን በወረረ ጊዜ ጃንሆይ በቆራጥነት ከታገሉ በኋላ የጠላቱ ጦር ኅይል ግን በመጨረሻ ወደ እንግሊዝ አገር ለጊዜው አሰደዳቸው። ወደ [[ጄኔቭ]] [[ስዊስ]] ወደ [[ዓለም መንግሥታት ማኅበር]] ሄደው ስለ ጣልያኖች የአለምንየዓለምን እርዳታ በመጠይቅበመጠየቅ ተናገሩ። የአለምየዓለም መንግሥታት ግን ብዙ አላደረጉም። በ[[1932|፲፱፻፴፪]] ዓ.ም. ግን [[አውሮፓ]] ሁሉ በ[[2ኛሁለተኛው አለማዊየዓለም ጦርነት]] ተያዘ። የእንግሊዝ ሠራዊቶች ለኢትዮጵያ [[አርበኞች]] እርዳታ በመስጠት ጣልያኖች ተሸንፈው በ[[1933|፲፱፻፴፫]] ዓ.ም. ኢትዮጵያን ተዉ። አጼዓፄ ኅይለኃይለ ሥላሴ አዲስ አበባን እንደገና የገቡበት ቀን ከወጡበት ቀን በልኩ ዕለት አምስት አመትዓመት በኋላ ነበረ።
[[ስዕል:ተፈሪ1892.jpg|200px|left|thumb| ልጅ ተፈሪ መኮንን በ1892በ፲፰፻፺፪ ዓ.ም. ]]
በ[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ.ም. ግርማዊግርማዊነታቸው [[የአፍሪካ አንድነት ድርጅት]] በ[[አዲስ አበባ]] እንዲጀመርእንዲመሠረት ብዙ ድጋፍ ሰጡ። በ[[1958|፲፱፻፶፰]] ዓ.ም. ወደ ካሪቢያን ጉብኝት አድርገው የጃማይካ ራስታዎች ተገኛኙ። በ[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ.ም. በ[[ማርክሲስት]] አብዮት [[ደርግ]] ሥልጣኔሥልጣን ያዙና እሳቸው በእሥር ቤት ታሰሩ። በሚከተለው አመትዓመት ከተፈጥሮ ጠንቅ እንደ አረፉ አሉ፤ ሆኖም ለምን እንደ ሞቱ ስለሚለው ጥያቄ ትንሽ ክርክር አለ። ብዙ ራስታዎች ደግሞ አሁን እንደሚኖሩ ይላሉ።
 
== የህይወት ታሪክ==
 
የዓፄ ኃይለ ሥላሴ የትውልድ ስም '''ልጅ ተፈሪ መኮንን''' ነው። ስመ መንግሥታቸው '''ግርማዊ ቀዳማዊ ዓፄ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ''' ነበር። '''ሞዓ አንበሣ ዘእምነገደ ይሁዳ ሥዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ''' የሚለው የ[[ሰሎሞናዊ ሥረወ-መንግሥት]] ነገሥታት መጠሪያም በንጉሠ ነገሥቱ አርማ እና ሌሎች ይፋዊ ጽሑፎች ላይ ከመደበኛው ማዕረግ ጋር ይጠቀስ ነበር። '''ጃንሆይ'''፣ '''ታላቁ መሪ''' እና '''አባ ጠቅል''' በመባልም ይታወቁ ነበር።
 
== ጥቅስ ==