ከ«መጋቢት ፲፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''መጋቢት ፲፰'''፣
'''መጋቢት ፲፰'''፣ በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፻፺፰ ኛው ዕለት ሲሆን፤ የ[[በጋ]] ወቅት ፹፫ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ [[ዘመነ ሉቃስ]] ፻፷፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ [[ዘመነ ዮሐንስ]]፣ ዘመነ [[ዘመነ ማቴዎስ]] እና በዘመነ [[ዘመነ ማርቆስ]] ደግሞ ፻፷፯ ቀናት ይቀራሉ።
 
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
 
*[[1870|፲፰፻፸]] ዓ/ም - [[ዮሐንስ ፬ኛ|አጼዓፄ ዮሐንስ]] እና ንጉሥ ምኒልክ በ[[ቦሩ ሜዳ]] ላይ ተገናኝተው የ[[ሸዋ]]ው [[ዳግማዊ ምኒልክ|ንጉሥ ምኒልክ]] [[ወሎ]] [[ቦሩ ሜዳ]] ላይ ተገናኝተው ንጉሥ ምኒልክ የንጉሠ ነገሥቱን የበላይነት መቀበላቸውን እና አጼዓፄ ዮሐንስ ደግሞ የምኒልክን በሸዋ ላይ ንጉሥነታቸውን በመቀበል በመሀላበመሐላ ታረቁ። ንጉሠ ነገሥቱ ለ[[ሸዋ]]ው ንጉሥለንጉሥ ምኒልክም ዘውድ ጫኑላቸው።
 
*[[1930|፲፱፻፴]] ዓ/ም - በፋሺስት [[ኢጣሊያ]]ና በአርበኞች መካከል በፉግታ ውጊያ ተካሄደ፡፡ተካሄደ።