ከ«ሰኔ ፩» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 9፦
*[[1775|፲፯፻፸፭]] ዓ/ም - በ[[አይስላንድ]] የሚገኘው ላኪ የተባለው ተራራ በ[[እሳተ ገሞራ]] ፈንድቶ ከ ፱ ሺ በላይ ሰዎች ሲሞቱ፣ በአገሪቱ ላይ የሰባት ዓመት ረሀብ አስከተለ።
 
*[[1805|፲፰፻፭]] ዓ/ም - የ[[ሸዋ]]ው [[መርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ]] አርፈው በቁንዲ ጊዮርጊስ ተቀበሩ። ልጃቸው [[ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ]] አልጋውን ወረሱ።
 
*[[1926|፲፱፻፳፮]] ዓ/ም - በ[[ኢጣልያ]] አስተናጋጅነት የተካሄደው ሁለተኛው የ[[ፊፋ]] [[የዓለም ዋንጫ]] ውድድር የመጨረሻው ጨዋታ በ[[ኢጣልያ]] እና [[ቼኮዝሎቫኪያ]] ቡድኖች ግጥሚያ ሲሆን ኢጣልያ ፪ ለ ፩ አሸንፋ ዋንጫውን ለመጀመሪያ ጊዜ ተቀዳጀች።