ከ«ሶፍ-ዑመር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 18፦
}}
 
'''ሶፍ-ዑመር'''፡በየኢትዮጲያ ከሚገኙት ሁሉ ታላቁ የዋሻ ስርዓት ነው። ከአፍሪካም እንዲሁ 1ኛ ርዝመት እንዳለው ይጠቀሳል። ከአለም ደግሞ 306ኛ። የዋሻው ርዝመት 15.1ኪሎሜትር ሲሆን በ[[ባሌ]] ዞን ይገኛል። የዚሁ ዋሻ ስም በዚህ ቦታ ተጠልለው ይኖሩ ከነበር የ[[እስልምና]] መሪ፣ ከሼክ ኡምር ይመጣል።
ሶፍ-ዑመር፡ትልቁ፡የኢትዮጲያ፡ ታላቁ የዋሻ ስርዓት ፡ነው።
 
 
{{stub}}