ከ«ጥር ፳፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 3፦
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ.ም. የ[[አዲስ አበባ]] ማዘጋጃ ቤት ሕንፃ ተመረቀ። በሕንፃው መግቢያ ላይ የተለጠፈው ሰሌዳ እንዲህ ይላል፤ <blockquote>«[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ለመናገሻው ከተማ ለአዲስ አበባ ሕዝባቸው፣ ለማኅበራዊ ኑሮው፣ ለኤኮኖሜውና ለባህሉ ዕድገት አማካይ የአገልግሎት ቤት ይሆን ዘንድ ፈቅደው ያሠሩትን ይህን ሕንፃ፣ በሠላሳ አራተኛው ዘመነ መንግሥታቸው መርቀው ከፈቱ።»
</blockquote>
|