ከ«ጌባል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 3፦
የጥንቱ [[ፊንቄ]] ታሪክ ጸሐፊ [[ሳንኩኒያቶን]] እንዳለ፣ ጌባል ከሁሉ ጥንታዊ ከተማ ሲሆን በንጉሡ [[ክሮኖስ]] (ወይም 'ኤሎስ') በፊንቄ ([[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]]) አገር ተመሠርቶ ነበር። ለረጅም ጊዜ ከተማው የ[[ምስር]] [[ፈርዖን]] ጓደኛ ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በ[[መዝሙረ ዳዊት]] 83፡7 እና [[ትንቢተ ሕዝቅኤል]] 27፡9 ይጠቀሳል። በኋላ (747 ዓክልበ.) ጌባል ለ[[አሦር]] ንጉሥ [[3 ቴልጌልቴልፌልሶር]] ተገዥ ሆነ። እንዲሁም በየተራው ወደ [[ፋርስ]]፣ [[መቄዶን]] እና [[ሮማ]] መንግሥታት ተዛወረ፤ ከዚያም ለአረቦች ወደቀ። በ[[መጀመርያው መስቀል ጦርነት]] ([[1092]] ዓ.ም) ስሙ 'ጊብለት' ተብሎ ለጊዜ የፈረንጆች ማዕከል ሆነ። ከ[[1508]] እስከ [[1911]] ዓ.ም. በ[[ኦቶማን]] (ቱርክ) መንግሥት ነበር። ከተማው እስከ ዛሬ ድረስ በሊባኖስ ይገኛል።
በጥንት ጌባል [[ፓፒሩስ]] (የ[[ወረቀት]] ተክል) ወደ ግሪኮች የነገደው ዋናው ወደብ ስለ ሆነ፣
[[መደብ:የቀድሞ ከተሞች]]
|