ከ«ታኅሣሥ ፳፫» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot-assisted disambiguation: ቅዱስ ጊዮርጊስ - Changed link(s) to ቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት) |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[ታኅሣሥ 23|ታኅሣሥ ፳፫]] ቀን
በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ
መስመር፡ 6፦
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
*[[1768|፲፯፻፷፰]] ዓ/ም - የ[[እንግሊዝ]] ሠራዊት የ[[ክዌቤክ]] ከተማን ከ[[አሜሪካ]] አስመለሰ።
*[[1796|፲፯፻፺፮]] ዓ/ም - በ[[ሀይቲ]] ደሴት የ[[ፈረንሳይ]] ሉዐላዊነት ሲያከትም ደሴቷ በሰሜን አሜሪካ አኅጉር ከ[[አሜሪካ|አሜሪካ ኅብረት]] ተከትላ ሁለተኛዋ ነፃ ሪፑብሊክ ሆነች።
*[[1800|፲፰፻]] ዓ/ም - በባርነት የተገዙ ሰዎች ወደ [[አሜሪካ|አሜሪካ ኅብረት]] እንዳይገቡ የሚከለክል ሕግ ተደነገገ።
*[[1917|፲፱፻፲፯]] ዓ/ም - ብርሃንና ሰላም ጋዜጣ ተመሰረተ።
Line 14 ⟶ 17:
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ባንኮችንና የኢንሹራንቸ ኩባንያዎችን የብሔራዊ ንብረት አድርጎ ወረሰ።
*[[1989|፲፱፻፹፱]] ዓ/ም - [[ጋና|ጋናዊው]] ዲፕሎማት ኮፊ አናን [[የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] ፯ተኛው ዋና ጸሐፊ ሆነው ተሾሙ።
==ልደት==
Line 23 ⟶ 26:
==ዋቢ ምንጮች==
*{{en}} http://en.wikipedia.org/wiki/January_1
*{{en}} P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
{{ወራት}}
|