ከ«ታኅሣሥ ፲፯» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ታኅሣሥ 17» ወደ «ታኅሣሥ ፲፯» አዛወረ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ታኅሣሥ ፲፯''' ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
* [[1980|፲፱፻፹]] ዓ/ም - [[ኢትዮጵያ]] ባዘጋጀችው የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ (ሴካፋ) [[ዚምባብዌ]]ን በፍጹም ቅጣት ምት በማሸነፍ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ከፍ ያደረገችበት ነበር፡፡ ዋንጫውን ለብሔራዊ ቡድኑ አምበል ገብረ መድኅን ኃይሌ የሰጡት የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ (ኢሕዲሪ) ፕሬዚዳንት፣ [[መንግሥቱ ኃይለ ማርያም]] ሲሆኑ፣ የተሰማቸውን ደስታ የገለጹት ፻ ሺሕ ተመልካች የሚይዝ ስታዲየም ለመሥራት ቃል በመግባት ነበር፡፡
*[[1997|፲፱፻፺፯]] ዓ/ም - በ[[ሕንድ ውቅያኖስ]] ሥር የተነሳው [[የመሬት እንቅጥቅጥ]] ያስከተለው ኃይለኛ የባሕር ሞገድ በ[[ስሪ ላንካ]]፣ [[ሕንድ]]፣ [[ኢንዶኔዚያ]]፣ [[ታይላንድ]] እና [[ማሌዚያ]] አገራት ከ፪መቶ ፴ሺ በላይ የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት አጥፍቷል።
*[[2000|፳፻]] ዓ/ም - በ[[ኬንያ]] የፕሬዚደንታዊ ምርጫ ምዋይ ኪባኪ አሸናፊ ናቸው ተብሎ ሲታወጅ በመላ አገሪቱ የተከተለው የተቃውሞ ረብሻ በአገሪቱ ለተከሰቱት ፖለቲካዊ፤ ምጣኔ-ኃብት እና ሰብዓዊ ነውጦች ዋና መንስዔ ሆኗል።
|