ከ«ሀዲስ ዓለማየሁ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦
[[Image:Haddis_alemayehu.jpg|thumb|right]]ደራሲ ዶ/ር '''ሀዲስ ዓለማየሁ''' ከአባታቸው ከቄስ ዓለማየሁ ሰለሞን እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ደስታ ዓለሙ በ[[ደብረ ማርቆስ]] አውራጃ በጎዛመን ወረዳ
የ[[ኢጣልያ]] ወረራ ሲከሰት ከ[[ልዑል ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ]] ጦር ጋር በምዕራብ [[ኢትዮጵያ]] በአርበኝነት ሲዋጉ ቆይተው በመያዛቸው ጣሊያን ከልዑል ራስ እምሩ ጋር በግዞት ለሰባት ዓመት በ[[ፖንዞ ደሴት]]ና በ[[ሊፓሪ ደሴት]] ታስረው ቆይተዋል።
|