ከ«ጋኔን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
|||
መስመር፡ 1፦
'''ጋኔን''' ወይንም '''አጋንንት''' የ[[እርኩስ መንፈስ]] አይነት ሲሆን ከ[[መጽሐፍ ቅዱስ]]
አጋንንት የሳይንስ እውቀት ባላቸውም ሆነ በሌላቸው ኢትዮጵያውን ዘንድ እጅግ ከፍተኛ ፍርሃቻን የሚፈጥር አስተሳሰብ ነው። ነገር ግን የአጋንንት ታሪክ የሚመነጨው የ[[ሳይንስ]] አስተሳሰብ ባልተስፋፋበትና ስለ[[ቫይረስ]]ም ሆነ [[ጀርም]] በማይታወቅበት ዘመን
እንደ መጽሐፎቹ ታሪክ፣ በሰማይ ቤት 100 አይነት መላዕክት ነበሩ። ከለታት አንድ ቀን እግዚአብሔር በሌለበት፣ [[ሰባልስዮስ]] ወይንም [[ሰይፈ ስላሴ]] የተሰኘ አለቃ እኔ ሁሉን ፈጠርኩ አለ። ከ100ዎቹ አይነቶች አንደኛው ቡድን ይህን የሰባልስዮስን ቃል አመነ። ይሄው ቡድን ወደ እሳት ተጣለ። ከሳት ከወጣም በኋላ የሰይጣን አገልጋይ ሆነ፡፡ መጠሪያ ስማቸውም አጋንንት ሆነ። ▼
== የተለምዶ የአጋንንት አመጣጥ ታሪክ ==
99 አይነቶች መላዕክት ስለቀሩ እግዚአብሔር 100ውን ለመሙላት [[አዳም]]ን ፈጠረ፡፡ ሆኖም አዳም ከ[[ጭቃ]] ስለተሰራ እና [[ሰይጣን]] ደግሞ ከ[[አየር]] እና [[ብርሃን]] ስለተሰራ፣ ሰይጣን ለሰው ልጅ ክብር መስጠት እምቢ አለ፣ ስለዚህም በሁለቱ መካከል የማያቋርጥ ጠብ አለ።▼
▲እንደ መጽሐፎቹ ታሪክ፣ በሰማይ ቤት 100
▲እንደዚሁ አፈ ታሪክ 99
== የጋኔን በሽታ የሚባለውና መድሃኒቱ የሚሰኘው ==▼
▲የ[[ሳይንስ]] አስተሳሰብ ባልተስፋፋበትና ስለ[[ቫይረስ]]ም ሆነ [[ጀርም]] በማይታወቅበት ዘመን አብዛኛው በሽታ ከ[[ርኩስ መናፍስት]] የሚመጣ ተደርጎ ይታመን ነበር። ይሄ በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአብዛኛው ያልተማረ ህብረተሰብ የሚሰራበት የነበር ነው። ስለሆነም [[ሆድ ቁርጠት]]፣ [[ጉስምት]]፣ [[ብድብድ]] ወዘተ በአጋንንት ምክንያት የሚመጡ ተደርገው ይታሰቡ ነበር። አሁንም ብዙው ህብረተሰብ እንዲህ ያስባል።
ይሄን ለማዳን አንዱ አማራጭ አጋንንት የያዘውን ሰው በ[[ዛር]] መንፈስ በማስያዝ አጋንንቱን ከውስጡ ማስለቀቅ ነበር። የዛር መንፈስ ከአጋንንት ይሻላል ተብሎ ስለሚታመን። [[ፀበል]]፣ [[ቁርባን]] እና እንዲሁም የ[[እርግፍጋፎ]] እንጨት (Protea Abyssinica) ለፈውስ ይረዳሉ ተብለው ተጠቃሚነትን ያገኛሉ<ref>Reidulf Knut Molvaer: ''Socialization and social control in Ethiopia'' (1995) Page 47</ref>።▼
▲
==በመጽሐፍ ቅዱስ==
|