ከ«ጋኔን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 13፦
===በብሉይ ኪዳን===
*በ''[[ኦሪት ዘዳግም]]'' 32፡15 ፣17 መሠረት በ[[ሙሴ]] መዝሙር፣ [[ይሹሩን]] (የ[[እስራኤል]] ሕዝብ ሞክሼ) እግዚአብሔርን ተወ፣ እግዚአብሔር ላልሆኑ አጋንንት እንደ ስዉ ይጠቅሳል።
*በ''[[መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ]]'' 11፡14-15 [[ኢዮርብዓም]] ከ[[ይሁዳ]] ተለይቶ የእስራኤል ንጉሥ በሆነበት ጊዜ የ[[ይሕዋይሖዋ]] ካህናት ትቶ ለራሱ አጋንንት ካህናት እንዳቆመ ይላል።
*በ''[[መዝሙረ ዳዊት]]'' 106፡35-7 እስራኤላውያን የአሕዛብ እምነቶች ሲከተሉ እንኳን ልጆቻቸውን ለአጋንንት እንደ ሰዉ ይነግራል።