ከ«ቻርለስ ዊሊየም ኢዘንበርግ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «''' ቻርለስ ኢዘንበርግ''', (እ.ኤ.አ. መስከረም 5, 1806{{ndash}}ስቱትጋርት -- ጥቅምት 10, 1864) የ[[አንግሊካ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
''' ቻርለስ ኢዘንበርግ''', ([[እ.ኤ.አ.]] መስከረም 5, 1806{{ndash}}[[ስቱትጋርት]] -- ጥቅምት 10, 1864) የ[[አንግሊካን ቤተክርስቲያን]] ቄስ የነበረና ባለፈው ዘመኑ የ[[ቆርቆሮ]] ብረት [[አንጥረኛ]] የነበር ሰው ነው። ቄስ በነበረበት ዘመኑ ወደ [[ኢትዮጵያ]] እና [[ህንድ]] የተላከ ሚሲዮናዊ ሲሆን ይሄውም (እ.ኤ.አ) ከ1832-1864 መሆኑ ነው<ref>H. Gundert ''Biography of the Rev. Charles Isenberg, Missionary of the [[Church Missionary Society]] to Abyssinia and Western India from 1832 to 1864'' (1885).</ref>። ኢዘንበርግ፣ ከ'34-38 በ[[አድዋ]] [[ትግራይ]] የኖረ ሲሆን ከአካባቢው ቀሳውስት ጋር መግባባት ስላላሰየ ሊባረር በቅቷል። በሚቀጥለው አመት፣ 1839፣ በ[[ሸዋ]]ው ንጉስ [[ሣህለ ሥላሴ]] ግብዣ እርሱና ሌሎች ሁለት ሚስዮኖች ሸዋ ሄዱ። ከ4 ወር ቆይታ በኋላ ኢዘንበርግ ወደ [[ለንደን]] [[እንግሊዝ]] ተመልሶ ሄደ።
 
በለንደን ቆይታው ብዙ መጻህፍትን በ[[አማርኛ]] ና ሌሎች የኢትዮጵያ ቋንቋዎች አሳትሟል። እነርሱም [[አፋርኛ]]፣[[ኦሮምኛ]] (ከ[[ሉድቪግ ክራፍ]] የተወሰደ) እና [[አማርኛ]] መዝገበ ቃላት፣ቃላት (1840-42)፣ የአማርኛ ሰዋሰው፣ የቤተክርስቲያን ታሪክ፣ ጂዎግራፊ፣ እና የዓለም ታሪክን ያቅፋሉ።
 
ኢዘንበርግ በ1842 እንደገና ወደ [[ሸዋ]] ለመመለስ ሞክሮ ነበር፤ ሆኖም ግን ፍቃድ ስለተከለከለ ወደ [[ትግራይ]] በማምራት በዚያ እስከ 1843 ተቀመጠ። [[ደጃዝማች ውቤ]] በዚሁ አመት ከትግራይ ስለአባረሩት ወደ ለንደን አመራ። በ1844 የ[[አቡ ሩሚ]]ን የቆየ አማርኛ መጽሓፍ ቅዱስ ትርጓሜ በማረም ከ[[ክራፕፍ]] ጋር አሳተሙ። በዚያው አመት አራቱን [[ወንጌል|ወንጌሎች]] በ[[ትግርኛ]] ቋንቋ ሊያሳትም በቃ። ይህ የትግርኛ መጽሀፍ ቅዱስ በ[[በርሊን]]፣ [[ጀርመን]] ይገኛል።