ከ«ኅዳር ፲፪» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ኅዳር 12» ወደ «ኅዳር ፲፪» አዛወረ -- በመምሪያ መንገድ ፈንታ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''[[
ይህን ዕለት [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] እምነት ተከታዮች፣ [[ቅዱስ ሚካኤል]] ሕዝበ [[እስራኤል]]ን ከ[[ግብጽ]] ምድር ጀምሮ ከነዓን እስኪገቡ ድረስ እየመራ እየጠበቀ አብሯቸው በመጓዝ ምድረ ዕርስት እንዲገቡ ያደረገበት መታሰቢያ በማድረግ በየዓመቱ ያከብሩታል። <ref>http://ethiopianorthodox.org/amharic/archivee/angeles/stmichael.pdf
መስመር፡ 6፦
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
*[[1470|፲፬፻፸]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት [[በእደ ማርያም|ዓፄ በእደ ማርያም]]፤ የ[[ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ]] ልጅ በተወለዱ በ ሠላሳ ዓመታቸው፤ በነገሡ በአሥር ዓመታቸው ባልታወቀ ህመም ሞቱ። ልጃቸው [[ዓፄ እስክንድር]] ወይም ዳግማዊ ቆስጠንጢኖስ ተተክተው ነገሡ።
[[1870|፲፰፻፸]] ዓ.ም. [[አሜሪካ]]ዊው የፈጠራ ሰው [[ቶማስ ኤዲሰን|ቶማስ አልቫ ኤዲሰን]] ድምጽን መቅረጽና መልሶ ማሰማት የሚያስችለውን “ፎኖግራፍ” የተባለውን ፈጠራውን አሳየ። ▼
▲*[[1870|፲፰፻፸]] ዓ
[[1972|፲፱፻፸፪]] ዓ.ም. የ[[ኢራን]] መሪ [[አያቶላ ኾሜኒ]] የ[[አሜሪካ]]ን የጥላቻ መልዕክታቸውን በራዲዮ ካስተላለፉ በኋላ፤ በ[[ፓኪስታን]] ርዕሰ ከተማ [[እስላማባድ]] አክራሪ አመጸኞች የአሜሪካን ኤምባሲ በእሳት ሲያወድሙት አምሥት ሰዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል።▼
▲*[[1972|፲፱፻፸፪]] ዓ
[[1984|፲፱፻፹፬]] ዓ.ም. [[ተ.መ.ድ.|የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] የ[[ፀጥታ ምክር ቤት]] የ[[ግብጽ]] ተወላጅ የሆኑትን [[ቡትሮስ ቡትሮስ ጋሊ]]ን ለድርጅቱ ስድስተኛ ዋና ጸሐፊነት መረጣቸው። ▼
▲*[[1984|፲፱፻፹፬]] ዓ
[[1995|፲፱፻፺፭]] ዓ.ም. “የሰሜን አትላንቲክ ስምምነት ድርጅት” (ኔቶ-NATO) ሰባት የቀድሞው የ”ምሥራቃዊ ኃይል” አባላት አገሮችን ለድርጅቱ አባልነት ጋበዛቸው። የተጋበዙት አገሮች፦ [[ቡልጋሪያ]]፣ [[ኤስቶኒያ]]፣[[ላትቪያ]]፣ [[ሊቱዌኒያ]]፣ [[ሩማንያ]]፣ [[ስሎቫኪያ]] እና [[ስሎቬኒያ]] ናቸው።▼
▲*[[1995|፲፱፻፺፭]] ዓ
==ልደት==
*[[1687|፲፮፻፹፯]] ዓ
==ዋቢ ምንጮች==
*[[መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ]]፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
<references/>
*(እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/21/newsid_4187000/4187184.stm
Line 26 ⟶ 28:
{{ወራት}}
[[መደብ:ዕለታት]]
|