ከ«ኅዳር ፲፪» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
«ኅዳር 12» ወደ «ኅዳር ፲፪» አዛወረ -- በመምሪያ መንገድ ፈንታ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''[[ኅዳር 12|ኅዳር ፲፪]]''' ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፸፪ኛ፸፪ተኛው እና የ[[መፀው]] ወቅት ፵፯ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[ሉቃስ]] ፪፻፺፬ ቀናት በ ዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፪፻፺፫ ቀናት ይቀራሉ።
 
ይህን ዕለት [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] እምነት ተከታዮች፣ [[ቅዱስ ሚካኤል]] ሕዝበ [[እስራኤል]]ን ከ[[ግብጽ]] ምድር ጀምሮ ከነዓን እስኪገቡ ድረስ እየመራ እየጠበቀ አብሯቸው በመጓዝ ምድረ ዕርስት እንዲገቡ ያደረገበት መታሰቢያ በማድረግ በየዓመቱ ያከብሩታል። <ref>http://ethiopianorthodox.org/amharic/archivee/angeles/stmichael.pdf
መስመር፡ 6፦
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
 
*[[1470|፲፬፻፸]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ንጉሠ ነገሥት [[በእደ ማርያም|ዓፄ በእደ ማርያም]]፤ የ[[ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ]] ልጅ በተወለዱ በ ሠላሳ ዓመታቸው፤ በነገሡ በአሥር ዓመታቸው ባልታወቀ ህመም ሞቱ። ልጃቸው [[ዓፄ እስክንድር]] ወይም ዳግማዊ ቆስጠንጢኖስ ተተክተው ነገሡ።
[[1870|፲፰፻፸]] ዓ.ም. [[አሜሪካ]]ዊው የፈጠራ ሰው [[ቶማስ ኤዲሰን|ቶማስ አልቫ ኤዲሰን]] ድምጽን መቅረጽና መልሶ ማሰማት የሚያስችለውን “ፎኖግራፍ” የተባለውን ፈጠራውን አሳየ።
 
*[[1870|፲፰፻፸]] ዓ./. - [[አሜሪካ]]ዊው የፈጠራየሰገላዊ-ፈጠራ ሰው [[ቶማስ ኤዲሰን|ቶማስ አልቫ ኤዲሰን]] ድምጽን መቅረጽና መልሶ ማሰማት የሚያስችለውን “ፎኖግራፍ” የተባለውን ፈጠራውን አሳየ።
[[1972|፲፱፻፸፪]] ዓ.ም. የ[[ኢራን]] መሪ [[አያቶላ ኾሜኒ]] የ[[አሜሪካ]]ን የጥላቻ መልዕክታቸውን በራዲዮ ካስተላለፉ በኋላ፤ በ[[ፓኪስታን]] ርዕሰ ከተማ [[እስላማባድ]] አክራሪ አመጸኞች የአሜሪካን ኤምባሲ በእሳት ሲያወድሙት አምሥት ሰዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል።
 
*[[1972|፲፱፻፸፪]] ዓ./. - የ[[ኢራን]] ሃይማኖታዊ-መሪ [[አያቶላ ኾሜኒ]] [[አሜሪካ]] ላይ ያላቸውን የጥላቻ መልዕክታቸውንመልዕክት በራዲዮየራዲዮ ካስተላለፉስርጭት በኋላ፤ተከትሎ፤ በ[[ፓኪስታን]] ርዕሰ ከተማ [[እስላማባድ]] አክራሪ አመጸኞች የአሜሪካን ኤምባሲ በእሳት ሲያወድሙት አምሥት ሰዎችም ሕይወታቸውን አጥተዋል።
[[1984|፲፱፻፹፬]] ዓ.ም. [[ተ.መ.ድ.|የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] የ[[ፀጥታ ምክር ቤት]] የ[[ግብጽ]] ተወላጅ የሆኑትን [[ቡትሮስ ቡትሮስ ጋሊ]]ን ለድርጅቱ ስድስተኛ ዋና ጸሐፊነት መረጣቸው።
 
*[[1984|፲፱፻፹፬]] ዓ./. - [[ተ.መ.ድ.|የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት]] የ[[ፀጥታ ምክር ቤት]] የ[[ግብጽ]] ተወላጅ የሆኑትን [[ቡትሮስ ቡትሮስ ጋሊ]]ን ለድርጅቱ ስድስተኛ ዋና ጸሐፊነት መረጣቸው።
[[1995|፲፱፻፺፭]] ዓ.ም. “የሰሜን አትላንቲክ ስምምነት ድርጅት” (ኔቶ-NATO) ሰባት የቀድሞው የ”ምሥራቃዊ ኃይል” አባላት አገሮችን ለድርጅቱ አባልነት ጋበዛቸው። የተጋበዙት አገሮች፦ [[ቡልጋሪያ]]፣ [[ኤስቶኒያ]]፣[[ላትቪያ]]፣ [[ሊቱዌኒያ]]፣ [[ሩማንያ]]፣ [[ስሎቫኪያ]] እና [[ስሎቬኒያ]] ናቸው።
 
*[[1995|፲፱፻፺፭]] ዓ./. - “የሰሜን አትላንቲክ ስምምነትየቃል-ኪዳን ድርጅት” (ኔቶ-NATO) ሰባት የቀድሞው የ”ምሥራቃዊ ኃይል” አባላት አገሮችን ለድርጅቱ አባልነት ጋበዛቸው። የተጋበዙት አገሮች፦ [[ቡልጋሪያ]]፣ [[ኤስቶኒያ]]፣[[ላትቪያ]]፣ [[ሊቱዌኒያ]]፣ [[ሩማንያ]]፣ [[ስሎቫኪያ]] እና [[ስሎቬኒያ]] ናቸው።
 
==ልደት==
 
*[[1687|፲፮፻፹፯]] ዓ./. - ታላቁ ጸሐፊና ፈላስፋው የ[[ፈረንሳይ]] ዜጋ፣ ታላቅ ጸሐፊና ፈላስፋው [[ቮልቴር|ፍራንሷ ቮልቴር]] በዚህ ዕለት ተወለደ።
 
==ዋቢ ምንጮች==
*[[መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ]]፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
 
<references/>
*(እንግሊዝኛ) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/21/newsid_4187000/4187184.stm
Line 26 ⟶ 28:
 
 
{{ወራት}}
 
[[መደብ:ዕለታት]]