ከ«ኅዳር ፫» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
«ኅዳር 3» ወደ «ኅዳር ፫» አዛወረ
No edit summary
መስመር፡ 1፦
 
'''[[ኅዳር 3|ኅዳር ፫]]''' ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፷፫ኛ፷፫ኛው እና የ[[መፀው]] ወቅት ፴፰ተኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[ሉቃስ]] ፫፻፫ ቀናት በ ዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፫፻፪ ቀናት ይቀራሉ።
 
 
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
*[[1834|፲፰፻፴፬]] ዓ/ም - በ[[እስክንድርያ]]ው ፓትርያርክ [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] ሊቀ ጳጳስነት የተሾሙት [[አቡነ ሰላማ]] በዚህ ዕለት [[ደረስጌ]] ሲገቡ [[ደጃዝማች ውቤ]] በደማቅ ሥርዓት ተቀበሏቸው።
[[1911|፲፱፻፲፩]] ዓ.ም. [[አውስትሪያ]] ሪፑብሊክ ሆነች።
 
*[[1911|፲፱፻፲፩]] ዓ.ም. - [[አውስትሪያ]] ሪፑብሊክየሪፑብሊካዊ አስተዳደር ተከታይ አገር ሆነች።
[[1920|፲፱፻፳]] ዓ.ም. በ[[ሶቪዬት ሕብረት]] የሥልጣን ውድድር [[ሊዮን ትሮትስኪ]] በግዞት ከአገር ውጭ እንዲወጣ ሲደረግ የጠቅላይ መሪነት ሥልጣን ወደ [[ጆሴፍ ስታሊን]] ተላለፈ።
 
*[[1920|፲፱፻፳]] ዓ.ም. - በ[[ሶቪዬት ሕብረት]] የሥልጣን ውድድር [[ሊዮን ትሮትስኪ]] በግዞት ከአገር ውጭ እንዲወጣ ሲደረግ የጠቅላይ መሪነት ሥልጣን ወደ [[ጆሴፍ ስታሊን]] ተላለፈ።
[[1931|፲፱፻፴፩]] ዓ.ም. በአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን በነበረ ቴዎድሮስ ኸርዝል በሚባል ጋዜጠኛ ለመጀመሪያ የተጠቆመውን ማለትም [[ማዳጋስካር]]ን “የአይሁዶች አገር” ይደረግ የሚለውን ኃሣብ፤ በ [[ጀርመን]] የ[[ናዚ]]ው የፕሮፓጋንዳ ሚኒስቴር [[ኸርማን ገሪንግ]] ዕቅድ አቀረበ።
 
*[[1931|፲፱፻፴፩]] ዓ.ም. - በአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን በነበረ ቴዎድሮስ ኸርዝል በሚባል ጋዜጠኛ ለመጀመሪያ የተጠቆመውን ማለትም [[ማዳጋስካር]]ን “የአይሁዶች አገር” ይደረግ የሚለውን ኃሣብ፤ሐሣብ፤ በ [[ጀርመን]] የ[[ናዚ]]ው የፕሮፓጋንዳ ሚኒስቴር [[ኸርማን ገሪንግ]] ዕቅድ አቀረበ።
[[1973|፲፱፻፸፫]] ዓ.ም. [[ቮዬጀር አንደኛ]] የምትባለው የ[[አሜሪካ]] የጠፈር መንኲራኩር የ[[ሳተርን]]ን ቀለበቶች ምስል ከቅርብ አንስታ ወደምድር አስተላለፈች።
 
*[[1973|፲፱፻፸፫]] ዓ.ም. - [[ቮዬጀር አንደኛ]] የምትባለው የ[[አሜሪካ]] የጠፈር መንኲራኩር የ[[ሳተርን]]ን ቀለበቶች ምስል ከቅርብ አንስታ ወደምድር አስተላለፈች።
[[1975|፲፱፻፸፭]] ዓ.ም. በ[[ፖላንድ|ፖሎኝ]] በገዢው የኮሙኒስት ፓርቲ “ህገ ወጥ” ተብሎ የታገደው የ “ሶሊዳሪቲ” ቡድን (Solidarity Party) መሪ የነበረው፣ በኋላ የአገሪቱ ፕሬዚደንት የሆነው [[ሌክ ቫሌሳ]] ከአሥራ አንድ ወራት እሥራት በኋላ ተፈታ።
 
*[[1975|፲፱፻፸፭]] ዓ.ም. - በ[[ፖላንድ|ፖሎኝ]] በገዢው የኮሙኒስት ፓርቲ “ህገ ወጥ” ተብሎ የታገደው የ “ሶሊዳሪቲ” ቡድን (Solidarity Party) መሪ የነበረው፣ በኋላ የአገሪቱ ፕሬዚደንት የሆነው [[ሌክ ቫሌሳ]] ከአሥራ አንድ ወራት እሥራት በኋላ ተፈታ።
 
*[[1983|፲፱፻፹፫]] ዓ.ም. - በ[[ጃፓን]]፣ አልጋ ወራሹ አኪሂቶ የአገሪቱ መቶ ሃያ አምስተኛው ንጉሠ ነገሥት ሆነው [[ንጉሠ ነገሥት አኪሂቶ]] በመባል በአባቶቻቸው ዙፋን ላይ ተቀመጡ።
 
[[1983|፲፱፻፹፫]] ዓ.ም. በ[[ጃፓን]]፣ አልጋ ወራሹ አኪሂቶ የአገሪቱ መቶ ሃያ አምስተኛው ንጉሠ ነገሥት ሆነው [[ንጉሠ ነገሥት አኪሂቶ]] በመባል በአባቶቻቸው ዙፋን ላይ ተቀመጡ።
 
==ልደት==
Line 19 ⟶ 24:
==ዕለተ ሞት==
 
*[[1991|፲፱፻፺፩]] ዓ.ም. - [[ኢትዮጵያዊ]]ው 'የቀለም ሰው' ክቡር [[ከበደ ሚካኤል (ዶክቶር)|ዶክቶር ከበደ ሚካኤል]] በተወለዱ በሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ።
 
==ዋቢ ምንጮች==
*[[መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ]]፤ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
* ([[እንግሊዝኛ]]) http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/12/newsid_3151000/3151758.stm
* (እንግሊዝኛ) http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081112.html
 
 
* ([[እንግሊዝኛ]]){{en}} http://news.bbc.co.uk/onthisday/hi/dates/stories/november/12/newsid_3151000/3151758.stm
* (እንግሊዝኛ){{en}} http://www.nytimes.com/learning/general/onthisday/20081112.html
{{ወራት}}
[[መደብ:ዕለታት]]