ከ«መስከረም ፴» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 7፦
*[[673|፮፻፸፫]] ዓ/ም የቀሊፋ ቀዳማዊ ያዚድ ወታደሮች በካርባላ ጦርነት ላይ የነቢዩ ሞሐመድን የልጅ ልጅ የአሊ ልጅ ሁሴንን አንገቱን በመቁረጥ ሰውት። ሺአቶች ዕለቱን በሐዘን ያስቡታል፡፡
*[[1860|፲፰፻፷]] ዓ/ም - [[ዓፄ ቴዎድሮስ]] ርዕሰ ከተማቸው ያደረጓትን [[ደብረ ታቦር]] ካቃጠሉ በኋላ አውሮፓውያን ሠራተኞቻቸውን እና ሠራዊታቸውን አስከትለው ጉዟቸውን ወደ [[መቅደላ]] ምሽግ ጀመሩ።
*[[1950|፲፱፻፶]] ዓ/ም የ[[ጋና]]ው የገንዘብ ሚኒስትር ኮምላ አግቤሊ ግብዴማ፣ በዘረኛነት ጥላቻ ምክንያት በዴላዌር ምግብ ቤት መስተንግዶ በመነፈጋቸው፣ የ[[አሜሪካ]]ው ፕሬዚደንት [[ድዋይት አይዘንሃወር]] ይቅርታ ጠየቋቸው።
Line 24 ⟶ 26:
=ዋቢ ምንጮች=
*
*{{en}}Markham, Clements R., A History of the Abyssinian Expedition, London Macmillan and Co. (1869)
*
{{ወራት}}
|