ከ«ጥቅምት ፲፱» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
ጥቅምት ፲፱ በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፵፱ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ቀን በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፯ ቀናት በዮሐንስ፤ በማቴዎስ፤ እና በማርቆስ ዘመናት ደግሞ ፫፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ።▼
'''ጥቅምት ፲፱'''
▲
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
[[1856|፲፰፻፶፮]] ዓ.ም. [[ጀኔቭ]] ላይ የተሰበሰቡ የአሥራ ስድስት አገሮች ልዑካን የዓለም አቀፍ [[ቀይ መስቀል]] ማኅበር ለመመሥረት ተስማሙ። [[የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር]] በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ። <ref>http://www.redcrosseth.org/▼
▲*[[1856|፲፰፻፶፮]] ዓ.ም. - [[ጀኔቭ]] ላይ የተሰበሰቡ የአሥራ ስድስት አገሮች ልዑካን የዓለም አቀፍ [[ቀይ መስቀል]] ማኅበር ለመመሥረት ተስማሙ። [[የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር]] በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ። <ref>http://www.redcrosseth.org/
http://www.icrc.org/IHL.nsf/FULL/115?OpenDocument
</ref>
*[[1915|፲፱፲፭]] ዓ.ም. - የ[[ኢጣልያ]]ው ንጉሥ [[ቪክቶር ኢማኑኤል]] ሦሥተኛ ለ[[ፋሽሽት]] መሪው ለ[[ቤኒቶ ሙሶሊኒ]] የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ።
*[[1916|፲፱፻፲፮]] ዓ.ም - በ[[አንደኛው የዓለም ጦርነት]] የተሸነፈውና የተሠባበረው የ[[ኦቶማን ግዛት]] አክትሞ በቦታው የ[[ቱርክ|ቱርክ ሪፑብሊክ]] ተመሠረተ።
*[[1949|፲፱፻፵፱]] ዓ.ም. - በ[[ሱዌዝ ሽብር]] መጀመሪያ የ[[እስራኤል]] ሠራዊቶች የ[[ግብጽ]]ን ሠራዊቶች ወደ [[ሱዌዝ ቦይ]]
*[[1953|፲፱፻፶፫]] ዓ/ም - የ[[ሱዳን]] መሪ ጄኔራል ሞሐመድ አቡድ በ[[ኢትዮጵያ]] የአንድ ሳምንት ጉብኝታቸውን ጀመሩ። በዚህ ጉብኝትም በ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ|ንጉሠ ነገሥቱ]] ፴ኛ የዘውድ በዐል አከባበር ተሳትፈዋል።
[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ.ም. በምሥራቅ አፍሪቃ [[ታንጋኒካ]] እና የ[[ዛንዚባር]] ደሴት ተዋህደው የ[[ታንዛኒያ|ታንዛኒያ ሕብረት ሪፑብሊክ]]ን መሠረቱ።▼
▲*[[1957|፲፱፻፶፯]] ዓ.ም. - በምሥራቅ አፍሪቃ [[ታንጋኒካ]] እና የ[[ዛንዚባር]] ደሴት
*[[1967|፲፱፻፷፯]] ዓ/ም - የ[[ኢትዮጵያ]] ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ([[ደርግ]]) ሥልጣን ሲጨብጥ ቀርበው እንዲመረመሩ ባዘዛቸው መሠረት ባለመገኘታቸው የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት የልጅ-ልጅ የልዑል መኮንን መኮንንን እና የትግሬውን አገረ ገዥ የልዑል-ራስ መንገሻ ሥዩምን ንብረት ወረሰ። እንዲሁም ደርግ ባስተላለፈው አዋጅ መሠረት በ”ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” ላይ ሳይሳተፉ የሚቀሩ ተማሪዎችን በጽኑ እንደሚቀጣ በዚሁ ዕለት አስታወቀ።
==ዕለተ ሞት==▼
=ልደታት=
==ዋቢ ምንጮች==▼
▲==ዋቢ ምንጮች==
<references/>
*{{en}} P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960
*{{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
[[መደብ:ዕለታት]]▼
{{ወራት}}
▲[[መደብ:ዕለታት]]
|