ከ«ጴጥራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 4፦
በጥንታዊ [[ግብጽ]] መዝገቦች ከተማው «'''ፐል'''»፣ «'''ሴላ'''» እና «'''ሰይር'''» ይባላል። በ[[ኦሪት ዘጸአት]] [[ሙሴ]] ከ[[ዕብታውያን]] ጋር በዚያ ሥፍራ አለፉ። በብሉይ ኪዳን መሠረት [[የሖር ሰዎች]] በዚህ አገር ኖሩ፤ በኋላም [[ኤዶማውያን]]። በ[[6ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.]] ጴጥራ የ[[ነባትያ]] ዋና ከተማ ሆኖ ተሠራ። በ[[98]] ዓ.ም. ''[[አራቢያ ፐትራያ]]'' የ[[ሮሜ መንግሥት]] ክፍላገር ሆነ። በ[[355]] ዓ.ም. [[የምድር መንቀጥቀጥ]] ከተማውን አጠፋ። ከበረሃ ኗሪዎች በቀር ለዓለሙ ተረሳ። በ[[1804]] ዓ.ም. የ[[ስዊስ]] ተጓዥ [[ዮሐን ሉድቪግ ቡርካርት]] አየው። አሁን ለ[[ሥነ ቅርስ]]ም ሆነ ለ[[ቱሪዝም]] አይነተኛ ሥፍራ ሆኗል።
[[ስዕል:Karta Petra.PNG|thumb|250px|left|የጴጥራ ካርታ]]
[[መደብ:የቀድሞ ከተሞች]]
|