ከ«ናርመር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ Robot: Changing %E1%8C%8D%E1%89%A5%E1%8D%85 to |
ጥ Robot: Changing %E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8A%AB_%E1%89%B3%E1%88%AA%E1%8A%AD to |
||
መስመር፡ 11፦
ከናርመር ዘመን በኋላ የነገሠው (የ1ኛ ሥርወ መንግሥት 2ኛው ፈሮዖን) በዛሬው የሥነ ቅርስ ሊቃውንት ዘንድ «አሃ» ወይም «ሆር-አሃ» ይባላል። በማኔጦን ዘንድ ከሜኒስ ቀጥሎ የነገሠው ፈርዖን «አጦጢስ» ሲሆን፣ በሌሎች ጥንታዊ የግብጽ ነገሥታት ዝርዝሮች መሠረት የ2ኛው ፈርዖንና የሜኒ ተከታይ ስም [[ቴቲ]] (ወይም ኢቴቲ) ተባለ። እያንዳንዱ ፈርዖን አያሌ ስሞች ስለነበሩት፣ በትክክል ለማለት ትንስ ቢያስቸግርም በአብዛኛው አስተሳስብ በኩል ይህ ቴቲ እና አሃ አንድ ንጉሥ ነበሩ።
[[መደብ:ፈርዖን]]
|