ከ«ነሐሴ ፲፩» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «ነሐሴ 11» ወደ «ነሐሴ ፲፩» አዛወረ |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ነሐሴ ፲፩ ''' ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፫፻፵፩ ኛው ቀን ሲሆን የ[[ክረምት]] ወቅት ፵፮ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[ሉቃስ]] ፳፭ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፳፬ ቀናት ይቀራሉ።
==[[ታሪካዊ ዓመት በዓላት ወይም ማስታወሻዎች|ታሪካዊ ማስታወሻዎች]]==
[[Category:ዕለታት]]▼
*[[1850|፲፰፻፶]] ዓ/ም - በ[[ብሪታኒያ]] ንጉዛት እና በ[[አሜሪካ|አሜሪካ ኅብረት]] መኻል በ[[አትላንቲክ ውቅያኖስ]] ውስጥ የተዘረጋውን አዲሱን የቴሌግራፍ መስመር በመመረቅ ንግሥት ቪክቶሪያ እና የአሜሪካው ፕሬዚደንት [[ጄምስ ቡካነን]] የሰላምታ መልእክት ተለዋወጡ።
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የ[[ብሪታኒያ]] ዋና መላክተኛ (Ambassador) ዳግላስ ራይት (Douglas A. H. Wright) በኢትዮጵያ እና በ[[ኬንያ]] መኻል ያለውን ድንበር ለመስማማት የተዘጋጀውን የውል ረቂቅ ለኢትዮጵያ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር [[አክሊሉ ሀብተ-ወልድ]] አስረከበ።
*[[1952|፲፱፻፶፪]] ዓ/ም - ከ [[1877|፲፰፻፸፯]] ዓ/ም ጀምሮ በ[[ፈረንሳይ]] ሥር በቅኝ ግዛትነት ትስተዳደር የነበረችው [[ጋቦን]] በዚህ ዕለት ነፃ ወጣች።
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] አብዮታዊ ሽግግር የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት [[የክብር ዘበኛ]] ሠራዊት አዛዥ የነበሩት ማዮር ጄነራል ታፈሰ ለማ በደርግ ተይዘው ታሠሩ። በዚሁ ዕለት [[የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን]] ፓትርያርክ የነብሩት [[አቡነ ቴዎፍሎስ]] አዲስ በተዘጋጀው ረቂቅ ሕገ-መንግሥት ውስጥ በተካተቱ አንዳንድ አንቀጾች ላይ ቅዋሜ እንዳላቸው አስታወቁ።
=ልደት=
=ዕለተ ሞት=
*[[1934|፲፱፻፴፬]] ዓ/ም - የ[[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] ልጅ [[ልዕልት ፀሐይ]] በዚህ ዕለት አረፉ።
=ዋቢ ምንጮች=
*{{en]] P.R.O., FO 371/154836 - Annual Report from Ethiopia for 1960
*{{en]] P.R.O., FCO 371/1829 - ANNUAL REVIEW FOR ETHIOPIA FOR 1974
*{{en]] THE LONDON GAZETTE ; Issue 36709 published on the 19 September 1944. Page 20 of 26
{{ወራት}}
|