ከ«ራስ መኮንን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 6፦
ልዑል ራስ መኮንን የንጉሠ ነገሥቱ [[ዳግማዊ ምኒልክ]] ተወካይ ሆነው ሁለት ጊዜ የ[[አውሮፓ]]ን አገሮች ጎብኝተዋል። በዚህ ጊዜ እሳቸው [[ጣልያን|ኢጣሊያ]]ን ሲጎበኙ በነበረ ጊዜ የኢጣሊያ ጋዘጦች የ[[ውጫሌ ውል]]ን በተመለከተ፤ "...በውጫሌ ውል ላይ ኢትዮጵያ የኢጣሊያን ጥገኝነት ተቀብላ ውል ከፈረመች በኋላ የ[[ጀርመን]] ንጉሠ ነገሥት ከ[[ኢትዮጵያ]] የሚላከውን ማንኛውንም ደብዳቤም ሆን ጉዳይ በኢጣሊያ መንግሥት በኩል መቀበል ሲገባቸው በቀጥታ ከምኒልክ የተጻፈውን ደብዳቤ ተቀብለዋል..." እያሉ የጻፉትን ራስ መኮንን ተቃውሞአቸውን ለኢጣሊያ መንግሥት ከነገሩ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የውሉን መበላሸት ለአጤ ምኒልክ አሳወቁ። <references/>ከኢጣሊያንም ጋር በተደረገውም ጦርነት ራስ መኮንን ፲፭ ሺህ እግረኛ ወታደሮች ይዘው ከምኒልክ እና ታላላቅ ጦር አዛዦች ጋር ዘምተዋል።
 
በ[[1898|፲፰፻፺፰]] ዓ.ም መጀመሪያ ላይ በብርቱ ስለታመሙ ለኅክምና ወደ [[አዲስ አበባ]] ለመሄድ [[ጥር 4|ጥር ፬]] ቀን ከከተማቸው ከ[[ሐረር]] ተነሱ። [[ጥር 9|ጥር ፱]]ቀን ቡርቃ ወንዝ አድረው የ[[ጥምቀት]]ን በዓል አክብረው ከዋሉ በኋላ ሕመሙ ስለጸናባቸው ወደ ኋላ ተመልሰው ቁልቢ ገብተው በሐኪም ይታከሙ ጀመር። እዚሁም ሲታመሙ ከቆዩ በኋላ [[መጋቢት13መጋቢት 13|መጋቢት ፲፫]] ቀን [[1898|፲፰፻፺፰]] ዓ.ም [[ቁልቢ]] ላይ አርፈው [[ሐረር]] ላይ እሳቸው በተከሉት በ[[ቅዱስ ሚካኤል]] [[ቤተ ክርስቲያን]] ተቀበሩ።<references/> ዐፄ ምኒልክም የአርባቸው ለቅሶ የሚለቀሰው [[አዲስ አበባ]] እንዲሆን ባዘዙት መሠረት፤ [[ሰኞ]] [[ሚያዝያ 22|ሚያዝያ ፳፪]] ቀን በአዲስ አበባና በዙሪያው ያሉት የየገዳማቱና የየአድባራቱ ካህናት የ[[ክርስቲያን]] የፍታት ጸሎት ተድርጎ በማግስቱም [[ማክሰኞ]] የ[[ጊዮርጊስ]] ዕለት [[ሚያዚያ 23|ሚያዝያ ፳፫]]ቀን [[1898|፲፰፻፺፰]] ዓ.ም በሰኢ ሜዳ ላይ ድንኳን ተተክሎ፤ መኳንንቱና ሠራዊቱ ተሰብስቦ የራስ መኮንን የማዕረግ ልብሳቸውና የራስ ወርቃቸው፤ ኒሻኖቻቸውና የጦር መሳሪያቸው ተይዞ ፈረስና በቅሏቸው በወርቅ እቃ ተጭነው በሠራዊቱ መካከል እየተመላለሱ ታላቅ ልቅሶ ተለቀሰላቸው። ከአልቃሾቹም አንዱ ደግነታቸውን ለማስታወስ እንዲህ ብሎ አሟሸ፤-
 
«ስልከኛው ሲያረዳ ነገር ተሳሳተው፤
መስመር፡ 12፦
 
== ዋቢ መጻሕፍት ==
* ''ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ'' - [[ቀ.ኃ.ሥ.]] 1929ዓ1929 ዓ.ም - ገጽ 1፣ 2፡ 9-10
* ''አጤ ምኒልክ'' - [[ጳውሎስ ኞኞ]] 1984 ዓ.ም ገጽ 143፤ 160