ከ«ራስ መኮንን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 6፦
ልዑል ራስ መኮንን የንጉሠ ነገሥቱ [[ዳግማዊ ምኒልክ]] ተወካይ ሆነው ሁለት ጊዜ የ[[አውሮፓ]]ን አገሮች ጎብኝተዋል። በዚህ ጊዜ እሳቸው [[ጣልያን|ኢጣሊያ]]ን ሲጎበኙ በነበረ ጊዜ የኢጣሊያ ጋዘጦች የ[[ውጫሌ ውል]]ን በተመለከተ፤ "...በውጫሌ ውል ላይ ኢትዮጵያ የኢጣሊያን ጥገኝነት ተቀብላ ውል ከፈረመች በኋላ የ[[ጀርመን]] ንጉሠ ነገሥት ከ[[ኢትዮጵያ]] የሚላከውን ማንኛውንም ደብዳቤም ሆን ጉዳይ በኢጣሊያ መንግሥት በኩል መቀበል ሲገባቸው በቀጥታ ከምኒልክ የተጻፈውን ደብዳቤ ተቀብለዋል..." እያሉ የጻፉትን ራስ መኮንን ተቃውሞአቸውን ለኢጣሊያ መንግሥት ከነገሩ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ የውሉን መበላሸት ለአጤ ምኒልክ አሳወቁ። <references/>ከኢጣሊያንም ጋር በተደረገውም ጦርነት ራስ መኮንን ፲፭ ሺህ እግረኛ ወታደሮች ይዘው ከምኒልክ እና ታላላቅ ጦር አዛዦች ጋር ዘምተዋል።
በ[[1898|፲፰፻፺፰]] ዓ.ም መጀመሪያ ላይ በብርቱ ስለታመሙ ለኅክምና ወደ [[አዲስ አበባ]] ለመሄድ [[ጥር 4|ጥር ፬]] ቀን ከከተማቸው ከ[[ሐረር]] ተነሱ። [[ጥር 9|ጥር ፱]]ቀን ቡርቃ ወንዝ አድረው የ[[ጥምቀት]]ን በዓል አክብረው ከዋሉ በኋላ ሕመሙ ስለጸናባቸው ወደ ኋላ ተመልሰው ቁልቢ ገብተው በሐኪም ይታከሙ ጀመር። እዚሁም ሲታመሙ ከቆዩ በኋላ [[
«ስልከኛው ሲያረዳ ነገር ተሳሳተው፤
መስመር፡ 12፦
== ዋቢ መጻሕፍት ==
* ''ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ'' - [[ቀ.ኃ.ሥ.]]
* ''አጤ ምኒልክ'' - [[ጳውሎስ ኞኞ]] 1984 ዓ.ም ገጽ 143፤ 160
|