ከ«ጋሜር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥNo edit summary |
||
መስመር፡ 11፦
[[እስላም]] ጸሓፊው [[አል ታባሪ]] (905 ዓ.ም. ግድም) ስለ ጎሜር ዕድሜው እስከ ሺህ አመት ድረስ እንደ ደረሰ የሚል የፋርስ ልማድ ተረከ።<ref>Tabari, ''Prophets and Patriarchs'' (Vol. 2 of ''[[History of the Prophets and Kings]]'')</ref>
በ[[1490]] ዓ.ም. [[አኒዩስ ዴ ቪቴርቦ]] የተባለ ጣልያናዊ መነኮሴ ባሳተመው ዜና መውዋዕል ዘንድ፣ የ[[ባቢሎን]] ታሪክ ጸሓፊ [[ቤሮሶስ]] (290 ዓክልበ.) ስለ ኖኅ ልጆች ብዙ መዝገቦች አቅርቦ ነበር። በዚህ በኩል፣ በ[[ናምሩድ]] 10ኛው ዓመት የያፌት ልጅ «ኮሜሩስ ጋሉስ» (ጋሜር) የሰፈረበት አሁን [[ጣልያን]] የተባለው ሀገር ሆነ። ከ30 ዓመት በኋላ ግን ሌሎች ከዚህ ኮሜሩስ ዘር በ[[
የጋሜር ልጆች የወለዷቸው ወገኖች መታወቂያ በተለያዩ ምንጮች ዘንድ እንዲህ ነው፦
|