ከ«ውክፔዲያ:የአርዕስትና የስም አጻጻፍ ልምድ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
መስመር፡ 15፦
ለምሳሌ፦ '''ኢዜአ''' ከማለት '''የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት''' ይበሉት።
== የዘመን አቆጣጠር
[[የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] ቢጠቀሙ ይመረጣል። ነገር ግን ለአሁኑ ጊዜ
* በኢትዮጵያ መቁጠሪያና በ[[ግሬጎርያን]] መካከል የ7 ወይም 8 አመት ልዩነት አለ። ስለዚህ ፦
መስመር፡ 23፦
ከዚያ ደግሞ የአውሮፓ አቆጣጠር አንዳንዴ "ዓመተ ምህረት' ሊባል ይችላል። ስለዚህ፦
:"(ዓ.ም.)" ለኢትዮጵያ
:"(እ.ኤ.
* እንደ ዓመታት አይነት ተመሳሳይ ይሁኑ። ምሳሌ፦
|