ከ«ሰኔ ፩» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 6፦
 
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
 
*[[1775|፲፯፻፸፭]] ዓ/ም - በ[[አይስላንድ]] የሚገኘው ላኪ የተባለው ተራራ በ[[እሳተ ገሞራ]] ፈንድቶ ከ ፱ ሺ በላይ ሰዎች ሲሞቱ፣ በአገሪቱ ላይ የሰባት ዓመት ረሀብ አስከተለ።
 
*[[1805|፲፰፻፭]] ዓ/ም - የ[[ሸዋ]]ው መርዕድ አዝማች ወሰን ሰገድ አርፈው በቁንዲ ጊዮርጊስ ተቀበሩ። ልጃቸው [[ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ]] አልጋውን ወረሱ።
 
*[[1926|፲፱፻፳፮]] ዓ/ም - በ[[ኢጣልያ]] አስተናጋጅነት የተካሄደው ሁለተኛው የ[[ፊፋ]] [[የዓለም ዋንጫ]] ውድድር የመጨረሻው ጨዋታ በ[[ኢጣልያ]] እና [[ቼኮዝሎቫኪያ]] ቡድኖች ግጥሚያ ሲሆን ኢጣልያ ፪ ለ ፩ አሸንፋ ዋንጫውን ለመጀመሪያ ጊዜ ተቀዳጀች።
 
*[[1932|፲፱፻፴፪]] ዓ/ም - የፋሺስት [[ኢጣልያ]] ሠራዊት ከደብረ ወርቅ ብዙ ጉዋዝና መሣሪያ ጭኖ ወደ ቢቸና ሲጓዝ የነ[[በላይ ዘለቀ]] አርበኞች ገጥመውት ከፍተኛ ውጊያ ተደርጎ አርበኞቹ ድል አድርገውት ብዙ መሣሪያ ማረኩ።