ከ«ፍኖተ ሰላም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
ሎሌ መጨመር: zh:費諾特塞蘭
No edit summary
መስመር፡ 1፦
{{ዋቢ}}
'''ፍኖተ ሰላም''' (ፍ/ሰላም) በ[[ኢትዮጵያ]] ውስጥ በ[[ጎጃም]] እምብርት ላይ የምትገኝ ውብ ከተማ ናት። ፍኖተ ሰላም ማለት መልካም መንገድ ወይም ጉዞ እንደማለት ሲሆን ይህንንም ስም ያወጡላት [[ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ]] እንደሆኑ ይነገራል። ጃንሆይ ከጣሊያን ጦርነት በሁዋላበኋዋላ ከስደት ወደሃገርወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ አሁን ፍኖተ ሰላም ያለችበት ቦታ ላይ ከአጃቢዎቻቸው ጋር እረፍት ያደርጋሉ። እስከዚያን ጊዜ ድረስ ያደረጉት ጉዞም በሰላም የተሞላ ስለነበር ያንን ቦታ ፍኖተ ሰላም ብለው ሰየሙት። ከከተማዋ ወጣ ብሎ የሚገኝ አንድ የዋንዛ ዛፍ ይገኛል። ይህንንም የዋንዛ ዛፍ የተከሉት ንጉሱ ስለንበሩስለነበሩ እስካሁን ድረስ የአባ ንጉስ ዋንዛ እየተባለ ይጠራል።
 
ፍኖተ ሰላም (ፍ/ሰላም) በብዙ ነገር ትታወቃለች። በአካባቢው ያሉ ገበሬዎች [[ጤፍ]]፣ [[በቆሎ]]፣ ዳጉሳ፣[[ዳጉሳ]]፣ ኑግ፣[[ኑግ]]፣ [[በርበሬ]] እና ሌሎቹንምሌሎችንም የእህል አይነቶች ያበቅላሉ። በፍራፍሬ ሎሚ፣[[ሎሚ]]፣ ብርቱካን፣[[ብርቱካን]]፣ [[ፓፓዬ]] እንደልብ ይገኛል። በጣም ጥራት ያለው ቡና የሚገኝባት አገር ናት - ፍ/ሰላም። የባከል ቡና በጣዕሙ ይታወቃል። ከከተማው ወጣ ብሎ የገራይ የውሃ ግድብ ስለሚገኝ በተለይ በፆም ጊዜ እጅ የሚያስቆረጥም አሳ ይገኛል። ፍ/ሰላም በወተትና በማር ሀብትም በጣም የታውቀች ትንሽና ውብ ከተማ ናት።
 
[[መደብ:የኢትዮጵያ ከተሞች]]