ከ«ጅማ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 18፦
}}
 
[[ስዕል:Djimma.jpg|250px|thumb|left|የጅማ ንጉስ መኖሪያ፣ 1878 ዓ.ም.]]
'''ጅማ''' በምዕራብ [[ኢትዮጵያ]] ካሉት ከተሞች በስፋት ያላቀች ከተማ ናት። በ[[ኦሮሚያ ክልል]] በጅማ ዞነ ስተገኝ በላቲቱድና ሎንጂቱደ 7°40′N 36°50′E ላይ ናት። የቀድሞው [[ከፋ]] ክፍለ ሃገር [[ዋና ከተማ]] ሆና አገልግላለች።
 
የብሔራዊ የስታትስቲክ ባለስልጣን በ1998፥ የ159,009 ሕዝብ መኖሪያ ከነሱም መካከል 80,897 ውንዶችና 78,112 ሴቶች መሆናቸውን ተምኗል። [[ሄርበርት ሉዊስ]] በ[[1950ዎቹ]] የምእራብና ደቡብ ኢትዮጵያ አንጋፋ ገበያ ሲላት በአንድ የበጋ ቀን እስክ ሰላሳ ሺህ ሰው ትስብ እንደነበር ይናገራል።
በጅማ የቀድሞ የጅማ ንግስታ የገነቧችው አንዳንድ ቅሪቶች እንደ የአባ ጅፋር ቤተ መንግስት ዛሬ ይታያሉ። ከተማዋ የአንድ ሙሲየም የጅማ ዩኒቨርስቲ የተለያዩ ገበያዎችና የአንድ ኤርፖርት መቀመጫ ናት።
[[ስዕል:Djimma.jpg|250px|thumb|left|የጅማ ንጉስ መኖሪያ፣ 1878 ዓ.ም.]]
 
 
{{የኢትዮጵያ ከተሞች}}
ከ «https://am.wikipedia.org/wiki/ጅማ» የተወሰደ