ከ«ኅዳር ፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ኅዳር 8|ኅዳር ፰]] ቀን በ[[ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር]] የዓመቱ ፷፰ኛ ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ [[ሉቃስ]] ፪፻፺፰ ቀናት በ ዘመነ [[ዮሐንስ]]፤ በ ዘመነ [[ማቴዎስ]]፤ እና በ ዘመነ [[ማርቆስ]] ደግሞ ፪፻፺፯ ቀናት ይቀራሉ።
==ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች==
 
*[[1551|፲፭፻፶፩]] ዓ.ም. - በ[[እንግሊዝ]] ቀዳማዊት ንግሥት ማርያም ስትሞት እህቷ [[ቀዳማዊት ኤልሳቤጥ]] አልጋውን ወርሳ ዘውድ ጫነች።
መስመር፡ 15፦
*[[1996|፲፱፻፺፮]] ዓ.ም.- የ[[አውስትሪያ]]ው ተወላጅና የፊልም ተዋናይ [[አርኖልድ ሽቫርትዘኔገር]] የ[[ካሊፎርኒያ]] ሠላሳ ስምንተኛው ገዥ በመሆን መሀላውን ሰጥቶ ስልጣኑን ተቀበለ።
 
==ልደት==
 
*[[1899|፲፰፻፺፱]] ዓ.ም. - በ[[መስከረም]] [[1941|፲፱፻፵፩]] ዓ.ም. የ[[ሆንዳ መኪና]] ፋብሪካን የመሠረተው [[ጃፓናዊ]]ው መሐንዲስ [[ሶዪቺሮ ሆንዳ]]
 
==ዕለተ ሞት==
 
 
መስመር፡ 31፦
 
 
{{ወራት}}
 
 
[[መደብ:ዕለታት]]