ከ«ውክፔዲያ:ታሪካዊ ማስታወሻዎች/ሚያዝያ 19» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
(No difference)
|
እትም በ01:07, 27 ኤፕሪል 2011
- ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የካቶሊክ ዕምነት ተከታዮች ሃይማኖታዊ በዓላትን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር መሠረት ለማክበር መወሰናቸው ተገለጠ።
- ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በእስፓኝ የሁለት ቀን ጉብኝታቸውን ጀመሩ።