ከ«ደጋ እስጢፋኖስ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 3፦
ቀደምቱ ደጋ እስጢፋንኖስ በ[[19ኛው ክፍለ ዘመን]] በእሳት ሲቃጠል አሁን የቆመው ቤ/ክርስቲያን በምትኩ ተሰርቷል። በዚህ ምክንያት ከታሪክ አንጻር የቤ/ክርስቲያኑ ዋና መስዕብ ሆኖ የሚቀርበው ሳይቃጠል የተረፈው ቤተ-መዘክሩ ነው። በዚህ መዘክር የ[[ይኩኖ አምላክ]]፣ [[ቀዳማዊ ዳዊት]]፣ [[ዘርአ ያዕቆብ]]፣ [[ዘድንግል]]፣ [[ፋሲለደስ]]ና [[ባካፋ]] የደረቁ ቅሬቶች ይገኛሉ። አጼ [[ቀኃስ|ሃይለ ስላሴ]] በ[[1951]] ደሴቲቱን ከጎበኙ በኋላ የነገስታቱ እሬሳ በመስታውት ሳጥን እንዲቀመጥ አደረጉ። የፋሲለደስ ቅሪት ከሌሎቹ ነገስታት በበለጠ መልኩ እስካሁን ብዙ ሳይበላሽ በመቆየቱ የፊቱን መልክ ከቅሪቱ መገንዘብ ይቻላል።
[[መደብ : ጣና]]
[[መደብ:አብያተ ክርስቲያናት]]
[[መደብ:ኢትዮጵያ]]
|