ከ«የኢትዮጵያ አየር መንገድ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 40፦
 
'''የኢትዮጵያ አየር መንገድ''' ዋና መሥሪያ ቤቱ በ[[አዲስ አበባ]] [[ኢትዮጵያ]] የሆነ የኢትዮጵያ ብሔራዊ [[አየር መንገድ]] ድርጅት ነው። አየር መንገዱ ከቀድሞው ትራንስ ወርልድ ኤየርዌይስ/ Transworld Airways (TWA) ጋር በጋራ የተመሠረተ ሲሆን አስተዳደሩ በአሜሪካኖች እጅ ነበር፤ ድርጅቱ እ.ኤ.አ[[ታኅሣሥ 30th፳፩]] Decemberቀን 1945[[1938|፲፱፻፴፰]] ዓ/ም ተመሥርቶ ለመጀሜሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ በረራውን እ.ኤ.አ[[መጋቢት April፴]] 8,ቀን 1946[[1938|፲፱፻፴፰]] ከአዲስዓ/ም ከ[[አዲስ አበባ]] ተነሥቶ [[ካይሮ]] ድረስ አከናወነ።
 
አየር መንገዱ ሲመሠረት ከአሜሪካ ወታደራዊ ኃይል የተገዙና በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ያገለገሉ አምስት ዲ.ሲ. 3 ([[DC 3-C47]]) አውሮፕላኖች ነበሩት። በዓለም ዙሪያ በ[[አፍሪካ]]፤ በ[[እስያ]]፤ በ[[አውሮፓ]] እና በ[[አሜሪካ]] ክፍለ አህጉራት ወደ 50 የመንገደኛና የጭነት አገልግሎት ሲሰጥ፤ በሀገር ውስጥ ደግሞ በአሁኑ ጊዜ 16፲፮ መድረሻዎችን ያገለግላል። ዋና የጣቢያው ማዕከል በአዲስ አበባ የሚገኘው [[[[ቦሌ]] ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ]] ነው።
 
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የራሱ የአውሮፕላን አብራሪዎች ማሰልጠኛ ትምሕርት ቤት ሲኖረው የግል አብራሪ እና የንግድ አውሮፕላን አብራሪ ፈቃድ በመስጠት የሀገር ልጆችንም ሆነ የውጭ ዜጎችን በማሰልጠን እስከ አርባ ዓመት ልምድ አለው። እንዲሁም ለብዙ የአፍሪካ ሀገር ብሔራዊ አየር መንገዶችና የግል አውሮፕላኖች የጥገና አገልግሎት ይሰጣል።
መስመር፡ 48፦
አየር መንገዱ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግሥት የተያዘ የኢትዮጵያውያን ሀብት ሲሆን፤ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ ለሽያጭ እና ለግዢ እንዲሁም ለብድር አመቺ እንዲሆን ተብሎ በአየር መንገዱ ሙሉ ቁጥጥር ሥር በ [[ኬይማን]] ደሴቶች (Cayman Islands) የተመሠረተ ድርጅት ባለቤት ነው።
 
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ለመንገደኞች አገልግሎት አዲሱንና ዘመናዊውን የቦይንግ ፯፻፹፯(Boeing) 787) ድሪምላይነር አውሮፕላን በማዘዝና ጥቅም ላይ በማዋል ከአፍሪካ የመጀመሪያው አየር መንገድ ሊሆን ነው። የታዘዙትን 10አሥር ቦይንግ 787፯፻፹፯ ድሪምላይነር (Boeing 787 Dreamliner) አውሮፕላኖች እ.አ.አ. በ2009 መጨረሻ ላይ እንደሚረከብና ጥቅም ላይ እንደሚያውል ይጠበቃል። ከዚህ በተጨማሪ አየር መንገዱ 8 ቕ400 አውሮፕላኖች ከቦምባርዲየር (''Bombardier'' ለሀገር ውስጥ መንገደኞት አገልግሎት አዟል።
 
በ[[1989|፲፱፻፹፱]] ዓ.ም. ዓለማየሁ በቀለ በላይነህ፣ ማትያስ ሰሎሞን በላይ እና ሱልጣን አሊ ሁሴን የተባሉ ሦስት ኢትዮጵያውያን፣ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በናይሮቢበ[[ናይሮቢ]] በኩል ወደቦምቤይ በረራ ላይ የነበረውን [[የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ 961|የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በረራ ቁ. ፱፻፷፩]] በዓየር ላይ ጠለፉ። በጠለፊዎቹምበጠላፊዎቹም ትእዛዝ ወደ [[አውስትራሊያ]] ሲያመራ ነዳጅ በመጨረሱ ምክንያት በረራው በሕንድበ[[ሕንድ ውቅያኖስ]] ላይ ወደምትገኘው [[ኮሞሮስ|የቆሞሮስ ደሴት]] ተጠግቶ ከደሴቷ ግማሽ ኪሎሜትር ውቅያኖሱ ላይ ሊያርፍ ሲሞክር የዓየር ተሽከርካሪው ተሰባብሮ ፈነዳ። ከመንገደኖቹም ውስጥ፣ ጠላፊዎቹን ጨምሮ መቶ ሃያ ሦሥት ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ከሞቱት መንገደኞች አንዱ፣ ኬንያዊው የፎቶ-ጋዜጠኛ ሞሐመድ አሚን ነበር
 
[[መደብ:ድርጅቶች]]