ከ«መስኪአጝ-ኑና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''መስኪአጝ-ኑና''' በ''[[ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር]]'' ዘንድ በ[[ሱመር]] በ[[ኡር]] ከተማ ላይ የንጉሥ [[መስ-አኔ-ፓዳ]] ልጅና ተከታይ ነበረ። 36 አመት ሙሉ እንደ ነገሠ ሲል ይህ ግን ታማኝ መረጃ አይደለም። ከ[[ሥነ ቅርስ]] ኅልውነቱ ተረጋገጠ፣ አንድስሙ በአንድ [[አካድኛ]] ደብዳቤጽሑፍ በንግሥቱ እቃ ከሚስቱላይ በኡር ተገኝቷል። ''[[የቱማል ጽሑፍ]]'' በሚባለውም መዝገብ መሠረት መስኪአጝ-ኑና ከአባቱ መስ-አኔ-ፓዳ ቀጥሎ የ[[ኒፑር]] መቅደስ ጠባቂ ነበረ።
 
በዝርዝሩ ዘንድ ከመስኪአጝ-ኑና በኋላ [[ኤሉሉ]] እና ባሉሉ በኡር ነገሡ፣ ከዚያ [[ኤላም|ኤላማዊው]] [[የአዋን ሥርወ መንግሥት]] ተነሥቶ ሱመርን ለጊዜው ያዘ። ኤሉሉ በ[[ኤሪዱ]] ግንብ ላይ ሥራውን እንዳስቀጠለው የሚል አንድ ቅርስ ብቻ አለ። ስለ ባሉሉም አንዳችም ቅርስ ወይም ጥቅስ አልተገኘምና ኤሉሉና ባሉሉ በመላ ሱመር ላዕላይነቱን እንደ ያዙ አጠያያቂ ነው። ስለዚህ ኤላም የገባው በመስኪአጝ-ኑና ዘመን መጨረሻ (ምናልባት 2305 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነበር ይመስላል፤ ኤሉሉ እና ባሉሉም ምናልባት የኡር ከተማ ገዢዎች ብቻ ሊሆኑ ይቻላል።