ከ«መስኪአጝ-ኑና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
I forgot I had logged out - signed Codex |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''መስኪአጝ-ኑና''' በ''[[ሱመራዊ ነገሥታት ዝርዝር]]'' ዘንድ በ[[ሱመር]] በ[[ኡር]] ከተማ ላይ የንጉሥ [[መስ-አኔ-ፓዳ]] ልጅና ተከታይ ነበረ። 36 አመት ሙሉ እንደ ነገሠ ሲል ይህ ግን ታማኝ መረጃ አይደለም። ከ[[ሥነ ቅርስ]] ኅልውነቱ
በዝርዝሩ ዘንድ ከመስኪአጝ-ኑና በኋላ [[ኤሉሉ]] እና ባሉሉ በኡር ነገሡ፣ ከዚያ [[ኤላም|ኤላማዊው]] [[የአዋን ሥርወ መንግሥት]] ተነሥቶ ሱመርን ለጊዜው ያዘ። ኤሉሉ በ[[ኤሪዱ]] ግንብ ላይ ሥራውን እንዳስቀጠለው የሚል አንድ ቅርስ ብቻ አለ። ስለ ባሉሉም አንዳችም ቅርስ ወይም ጥቅስ አልተገኘምና ኤሉሉና ባሉሉ በመላ ሱመር ላዕላይነቱን እንደ ያዙ አጠያያቂ ነው። ስለዚህ ኤላም የገባው በመስኪአጝ-ኑና ዘመን መጨረሻ (ምናልባት 2305 ዓክልበ. ግድም) እንደ ነበር ይመስላል፤ ኤሉሉ እና ባሉሉም ምናልባት የኡር ከተማ ገዢዎች ብቻ ሊሆኑ ይቻላል።
|