ከ«1 ካዳሽማን-ኤንሊል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''1 ካዳሽማን-ኤንሊል''' ከ1383 እስከ 1368 ዓክልበ. ድረስ በካርዱንያሽ (ባቢሎን) ካሳዊ ንጉሥ ነበረ። ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''1 ካዳሽማን-ኤንሊል''' ከ1383 እስከ 1368 ዓክልበ. ድረስ በካርዱንያሽ ([[ባቢሎን]]) [[ካሳዊ]] ንጉሥ ነበረ። በ''[[አማርና ደብዳቤዎች]]'' መካከል 3 ደዳቤዎችደብዳቤዎች ለ[[ግብጽ]] ንጉሥፈርዖን [[3 አመንሖተፕ]] እንደ ጻፉጻፈ ይታወቃል። በ1368 ዓክልበ. [[2 ቡርናቡርያሽ]] ተከተለ።ተከተለው።
 
ከካዳሽማን-ኤንሊል ጀምሮ የካሳውያን ነገሥታት መጠነ ዘመናት ታውቀዋል። ከእርሱ አስቀድሞ የነበረው የካሳውያን ንጉሥ [[1 ኩሪጋልዙ]] ሲሆን፣ የዘመኑን ቁጥር የሚገልጽ ሰነድ ግን ገናእስካሁን አልተገኘም። ስለዚህ ከ1383 ዓክልበ. በፊት በትንሽ 'ጨለማ ዘመን' ባቢሎን ስንት አመት ያሕል በካሳውያን እንደ ተገዛ ለታሪክ ሊቃውንት አጠያያቂ ጉዳይ ሆኗል። ([[ኡልትራ አጭር አቆጣጠር]] ይዩ።)
 
[[መደብ:የእስያ ታሪክ]]