ከ«ኡልትራ አጭር አቆጣጠር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «'''ኡልትራ አጭር አቆጣጠር''' (አብልጦ አጭር አቆጣጠር) ማለት በታሪክ ሊቃውንት ከተገመቱት የጥንት (ከ100...» |
|||
መስመር፡ 5፦
==የባቢሎን ውድቀት ዓመት መወሰን==
የባቢሎን መጨረሻ ንጉሥ [[ሳምሱ-ዲታና]] ለ31 ዓመታት የነገሠ ቢታወቅም፣ የባቢሎን (ካርንዱንያሽ) መጀመርያ ካሳውያን ነገሥታት (እስከ [[1 ካዳሽማን-ኤንሊል]] ድረስ፣ 1383-1368) ግን ስንት አመታት
ባለፈው ቅርብ ጊዜ ግን በሥነ ቅርስ እርምጃ ሳቢያ የ[[አሦር]] ነገሥታት ዘመናት ቁጥር ለማወቅ ስለ ተቻለ፣ የ[[ፈረንሳይ]] ሊቅ [[ዤራርድ ዠርቱ]] «ከሁሉ አጭሩ» ('ኡልትራ' ወይም 'አብልጦ አጭር') አቆጣጠር በትክክል እንደሚስማማው አስረድቷል።<ref>http://chronosynchro.net/base.php?page=accueil {{fr}}</ref> የአሚሳዱቃ 8ኛው አመት በ1550፣ የባቢሎንም ውድቀት በ1507 ዓክልበ. ሆነ (ወይም ክ.በ. በ1499 እንደ ኤውሮጳውያን አቆጣጠር) ለማለት እንችላለን ማለት ነው።
|