ከ«ታደሰ ታምራት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «right|200px|thumb| ታደሰ ታምራት ፕሮፌሰር '''ታደሰ ታምራት''' በ[[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲ...»
 
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[ስዕል:Taddesse-Tamrat.jpg|right|200px|thumb| ታደሰ ታምራት]]
ፕሮፌሰር '''ታደሰ ታምራት''' በ[[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ]]፣ የ[[ታሪክ]] ክፍል ለ30 አመታት በመስራት በ1992ዓ.ም. ጡረታ የወጡ ጸሐፊ ናቸው። በዚያው ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ዳይሬክተርና የህብረተሰብ ጥናት ኮሌጅ ዲን በመሆን እንዲሁም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ኤዲተርና ዳይሬክተር በመሆን አገልግለዋል። እንዲሁም በተለያዩ የአሜሪካን ዩኒቨርስቲወች፡ UCLA (1973 እ.ኤ.አ)፣ Bucknell (1973-75); Northwestern (1975-76) እና UIUC (1992-93) በአስተማሪነት ሰርተዋል። በፈረንሳይ አገርና በእንግሊዝ አገር የተለያዩ ንግግሮችንና ሽልማቶችን ያገኙ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ከነቤተሰባቸው በ[[ቺካጎ]]፣ [[ሰሜን አሜሪካ]] ይኖራሉ። <ref>http://tsehaipublishers.com/home/content/view/67/38/</ref>
 
ታደሰ ከሚታወቁባቸው ስራወቻቸው ውስጥ Church and State in Ethiopia: 1270 - 1527 የተሰኘው መጽሐፍ በዋናነት ይጠቀሳል።
 
== ማጣቀሻ ==
 
<references/>
[[መደብ:የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች]]
[[መደብ:የኢትዮጵያ ታሪክ]]