ከ«ዐምደ ጽዮን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Robot-assisted disambiguation: ሱማሌ - Changed link(s) to ሶማሌ (ብሔር)
መስመር፡ 39፦
 
 
ስምንቱ የደቡብ መንግስታትም፣ የ[[ሶማሌ (ብሔር)|ሱማሌ]]ንና የ[[ሃድያ]]ን ጨምሮ ለሱ ግብር ይከፍሉ እንደነበር [[ሳልት]] የተሰኘው የእንግሊዝ ጻህፊ ዘግቦት ይገኛል። የኢትዮጵያም ደበር በ[[ኢየሩሳሌም ]] የተከፈተው በኒሁ ንጉስ መልካም ፈቃድ ነበር። ከዚህ በተረፈ «የወታደሩ እንጉርጉሮ» የተሰኙት አራቱ የ[[አማርኛ]] መዛግብት በዚህ ዘመን እንደተጻፉ ታሪክ ዘጋቢወች ይናገራሉ።
 
== ማጣቀሻ ==