ከ«ገምል» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
Robot-assisted disambiguation: ከነዓን - Changed link(s) to ከነዓን (ጥንታዊ አገር)
መስመር፡ 2፦
-----<br>
{{fidel}}
'''ገምል''' በ[[አቡጊዳ]] ተራ ሦስተኛው ፊደል ነው። እንዲሁም በ[[ከነዓን (ጥንታዊ አገር)|ከነዓን]] በ[[አራማያ]]ና በ[[ዕብራይስጥ]] ፊደሎች ሦስተኛው ፊደል "ግመል" በ[[ሶርያ]]ም ፊደል "ገመል" ይባላል። በ[[ዓረብኛ]] ደግሞ ተመሳሳይ ፊደል "ጂም" ተብሎ በ"አብጃድ" ተራ 3ኛ ነው። (በዘመናዊ ተራ ግን 5ኛው ነው።) በ[[ግሪክ (ቋንቋ)|ግሪክ]]ም 3ኛው ፊደል "ጋማ" ይባላል። በነዚህ ቋንቋዎች አጠራሩ "ግ" ሲሆን በዓረብኛ ግን "ጅ" ሆኗል።
 
==ታሪክ==