ከ«የካቲት ፲፰» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ «የካቲት 18» ወደ «የካቲት ፲፰» አዛወረ |
|||
መስመር፡ 2፦
=ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች=
*[[1519|፲፭፻፲፱]] ዓ/ም - በምድረ [[አዳል]] (አሁን [[አፋር (ክልል)]]) የ[[ባሌ ዞን|ባሌ]]ው መኮንን ዴገልሃን ሠራዊት ከ[[አህመድ ግራኝ]] ጋር ጦርነት ገጥሞ የዴገልሃን ሠራዊት በሙሉ ተጨፈጨፈ።
*[[1692|፲፮፻፺፪]] ዓ/ም - ንጉሡ [[ኢያሱ|አጼ ኢያሱ]] ከ[[ጎንደር]] ተነስተው ወደ ጉድሩ ዘምተው እስከ [[ሰኔ]]ወር ድረስ ከቆዩ በኋላ [[ሐምሌ ፭]] ቀን ተመልሰው ጎንደር ገቡ።
*[[1955|፲፱፻፶፭]] ዓ/ም - የሉተራውያን ድርጅት በ[[ኢትዮጵያ]] ‘የወንጌል ድምጽ ራዲዮ’ ([[ብሥራተ ወንጌል ራዲዮ]]) ጣቢያአገልግሎቱን ጀመረ።
Line 7 ⟶ 11:
*[[1966|፲፱፻፷፮]] ዓ/ም - በ[[ኢትዮጵያ]] የ[[አብዮት]] እንቅስቃሴ፣ [[አስመራ]] ላይ የተመደበው የጦር ሠራዊት አድማ መታ።
*[[1979|፲፱፻፸፱]] ዓ/ም - የእንግሊዝ ቤተ ክርስቲያን ሲኖዶስ ሴቶችን የቅስና ሥልጣን ለመቀበል የሚያስችለውን ውሳኔ ከፍ ባለ የድምጽ ብዛት አጸደቀ።
=ልደት=
|