ከ«የኡር-ናሙ ሕግጋት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''የኡር-ናሙ ሕገጋት''' እስከ ዛሬ ከተገኙት መንግሥታዊ ሕግ ሰነዶች መኃል ከሁሉ ጥንታዊ የሆነው ሰነድ ነው። ሰነዱ የተጻፈው ከክርስቶስ ልደት ከ2,050-2,100ከ1975 ዓመት በፊት ገዳማ(ኡልትራ አጭር) በ[[ሱመርኛ]] ቋንቋ ነበር። በመቅደሙ የ[[ኡር]] ንጉሥ [[ኡር-ናሙ]] ስም ቢጠቀስም አንዳንድ ሊቃውንት ግን ምናልባት የልጁ የ[[ሹልጊ]] ሥራ ይሆናል ብለው ያምናሉ።
 
መጀመርያ የተገኘው ቅጂ በተሰበረ ጽላት በ[[ኒፑር]] ፍርስራሽ ሲሆን፣ በ[[1944]] ዓ.ም. ሊቅ [[ሳሙኤል ክሬመር]] አስተረጎሙት። ሆኖም ሰባራ ክፍሎች እንደ መሆኑ ከሕጎቹ ሁሉ 5ቱ ብቻ ሊታነቡ ይችሉ ነበር። ዳሩ ግን ሌሎች ቅጂዎች በኡርና በ[[ሲፓር]] ከተገኙ በኋላ አሁን ከ57 ድንጋጌዎች በጠቅላላ፣ 40 ያሕል ሊታወቁ ተቻለ።