ከ«ጋሞጐፋ ዞን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
Robot: Replacing category ኢትዮጵያ with የኢትዮጵያ መልክዐ ምድር
መስመር፡ 1፦
'''ጋሞጐፋ ዞን''' በ[[ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል]] ሥር ከሚተዳደሩት ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች አንዱ ነዉ። ዋና ከተማዉ [[አርባ ምንጭ]] ነዉ። የዞኑ [[የስራ ቋንቋ]] [[አማርኛ]] ነዉ። በዞኑ ዉስጥ ሶስት ብሔሮች አሉ እነሱም '''ጋሞጎፋ'''፣ [[ጊዲቾ]] እና [[ዜይሴ]] ናቸዉ። በ[[1999]] ዓ.ም ጀምሮ ፈጣን እድገት እያሳየ ቢሆንም የሕዝቡን ጥያቄ በሚገባ አይመለስም። ሁሉም ብሔረሰቦች ጋሞኛ መናገር እየቻሉ አይችሉም ተብለዉ በገዛ ቋንቋቸዉ አለመማር፤ የስራ ቋንቋ አለማድረጉ አንደኛዉ ነዉ። በተረፈ በዚህ [[ዞን]] ዉስጥ አኩሪና ዉብ [[የተፈጥሮ ሀብቶች]] አሉ። ከእነሱም መካከል [[አባያ ሐይቅ]]፣ [[ጫሞ ሐይቅ]] [[አዞ እርባታ]] [[ነጭ ሳር]] ይገኙበታል።ጋሞጐፋ አስተዳደር እህአዴግ የፈጠረዉን መልካም አሰራር መጠቀም አልቻለም።
 
[[መደብ:ኢትዮጵያየኢትዮጵያ መልክዐ ምድር]]