ከ«ሪቻርድ ፓንክኸርስት» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
r2.7.1) (ሎሌ ማስተካከል: en:Richard K. P. Pankhurst
መስመር፡ 3፦
 
== የኢትዮጵያ ታሪክ ተመራማሪ ==
የሪቻርድ ፓንክኸርስት እናት ወይዘሮ [[ሲልቪያ ፐንክኸርስትፓንክኸርስት]] ከሁለተኛው የጣሊያን ወረራ ጀምራ የኢትዮጵያ ባህልና ነጻነት ደጋፊ እንደነበረችእንደነበሩ በሰፊው ይተረካል። ስለሆነም ህጻኑ ሪቻርድ ብዙ የኢትዮጵያ ስደተኞችን በማወቅ አደገ። በስተመጨረሻ፣ ሲልቪያ ፐንከኸርስትፓንከኸርስት ''Ethiopia, a Cultural History'' የሚለውን መጽሃፏንመጽሐፏን በ1955 (እ.ኤ.አ) ካስተመችካሳተመች በኋላ እርሷና ልጇ በሚቀጥለው አመትዓመት ወደ [[ኢትዮጵያ]] ጠቅለለው ሄዱ። ቀጥሎም ሪቻርድ በ[[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ]] ስራሥራ ጀመሮ በ1962 የ[[ኢትዮጵያ ጥናት ማዕከል]] መስራች ዲሬክተር ለመሆን በቃ። .<ref name="history" /> ከዚህ ጊዜ ጀመሮ ''Journal of Ethiopian Studies'' እና ''Ethiopia Observer'' የሚሉትንየተባሉትን ማጋዚኖችመጽሔቶች ዋና አዘጋጅ ሆነ<ref name="history" />።
 
ከአብዮቱ መነሳት በኋላ፣ በ1976 ሪቻርሪቻርድ [[አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲንዩኒቨርሲቲ]] ለቀው ወደ [[እንግሊዝ]] አገር ተሰደዱ። በዚያውም የ [[:en:School of Oriental and African Studies]] እና [[:en:London School of Economics]] ጥናት ጓድ ከሆኑ በኋላ የ[[:en:Royal Asiatic Society]] ቤተ መጻህፍትኛመጻሕፍተኛ ሆኑ<ref name="close" />። እ.ኤ.አ በ1986፣ ወደ ኢትዮጵያ በመመለስ በስደት አቋርጠውት የነበረውን የኢትዮጵያ ጥናት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቀጠሉ .<ref name="history" />
 
በ[[ሮማ]] ቆሞ የነበረውን [[አክሱምየአክሱም ሃውልትሐውልት]] ወደ ኢትዮጵያ ለማስመልስ የሚደረገውን ጥረት በመምራት እ.ኤ.አ. 2008 ሃውልቱሐውልቱ ወደ[[አክሱም]] መልሶተመልሶ እንዲተከል አድርገዋል<ref name="history" />። ለኢትዮጵያ ጥናት ባደረጉት ጥረት የ[[:en:Officer of the Order of the British Empire]]ን ማዕረግ በ[[:en:Queen's Birthday Honours]] ተሸልመዋል<ref>LondonGazette፣12 June 2004</ref> ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፐንክኸርስት ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ በዙ መጻህፍትን በመድረስ ይታወቃሉ።
 
ዶክተርፕሮፌሰር ፐንክኸርስት፣ፓንክኸርስት፣ ባጠቃላይ 400 ጽሑፎችን ለአለምለዓለም አቀፍ ማጋዚኖችመጽሔቶች ሲያቀርቡ፣ 22 መጽሓፎችን በትብብር እና 17 መጽሓፎችን በራሳቸው ፣ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት ደርሰዋል።
 
== ማጣቀሻ ==